ውክፔዲያ
amwiki
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%8B%E1%8A%93%E1%8B%8D_%E1%8C%88%E1%8C%BD
MediaWiki 1.39.0-wmf.21
first-letter
ፋይል
ልዩ
ውይይት
አባል
አባል ውይይት
ውክፔዲያ
ውክፔዲያ ውይይት
ስዕል
ስዕል ውይይት
መልዕክት
መልዕክት ውይይት
መለጠፊያ
መለጠፊያ ውይይት
እርዳታ
እርዳታ ውይይት
መደብ
መደብ ውይይት
በር
በር ውይይት
TimedText
TimedText talk
Module
Module talk
Gadget
Gadget talk
Gadget definition
Gadget definition talk
ኢትዮጵያ
0
1527
372104
371569
2022-07-21T03:23:06Z
196.189.243.110
/* ፩ኛ የታሪክ ምርምር */ Fixed typo
wikitext
text/x-wiki
{{መለጠፊያ:ዋቢ
|ቀን=፬ ነሐሴ ፳፻፮
}}
{{የሀገር መረጃ
|ስም = ኢትዮጵያ
|ሙሉ_ስም = የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ
|ማኅተም_ሥዕል = Coat of arms of Ethiopia.svg
|ባንዲራ_ሥዕል = Flag of Ethiopia.svg
|ባንዲራ_ስፋት =
|መዝሙር = [[ወደፊት ገስግሺ፣ውድ እናት ኢትዮጵያ]] <br /><br><center>[[ስዕል:Wedefit Gesgeshi Widd Innat Ittyoppya.ogg]]</center>
|ካርታ_ሥዕል = Ethiopia (Africa orthographic projection).svg
|ካርታ_መግለጫ_ፅሁፍ = ኢትዮጵያ በቀይ ቀለም
|ዋና_ከተማ = [[አዲስ አበባ]]
|ብሔራዊ_ቋንቋ = [[አማርኛ]] <small>ሌሎች ቋንቋዎች ክልላዊ ዕውቅና አላቸው</small>
|የመንግስት_አይነት = ፌዴራላዊ ሪፐብሊክ
|የመሪዎች_ማዕረግ = [[ፕሬዝዳንት]] <br /> [[ጠቅላይ ሚኒስትር]]
|የመሪዎች_ስም = ወ/ሮ [[ሳህለወርቅ ዘውዴ]]<br />ዶ/ር [[አብይ አህመድ]]
|ታሪካዊ_ቀናት =
|ታሪካዊ_ክስተቶች =
|የመሬት_ስፋት = 1,104,300
|የመሬት_ስፋት_ከዓለም = 26
|ውሀ_ከመቶ = <br>0.7
|የሕዝብ_ብዛት_ግምት_ዓመት = ፳፻ ዓ.ም.
|የሕዝብ_ብዛት_ቆጠራ_ዓመት = ፲፱፻፺፱ ዓ.ም.
|የሕዝብ_ብዛት_ግምት = 93,578,567
|የሕዝብ_ብዛት_ቆጠራ = <br>96,787,564
|የሕዝብ_ብዛት_ከዓለም = 13
|የገንዘብ_ስም = ብር
|ሰዓት_ክልል = +3
|የስልክ_መግቢያ = 251
|ከፍተኛ_ደረጃ_ከባቢ = .et
|የግርጌ_ማስታወሻ =
}}
'''ኢትዮጵያ''' ወይም በይፋ '''የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ (ኢ.ፌ.ዲ.ሪ.)''' በ[[የአፍሪካ ቀንድ|አፍሪካ ቀንድ]] የምትገኝ የረጅም ዘመን [[ታሪክ]] ያላት ሀገር ናት። በ[[አፍሪካ]] ነፃነቷን ጠብቃ የኖረች ብቸኛ ሀገር ነች። በህዝብ ብዛት ከአፍሪካ ኢትዮጵያ ሁለተኛ ስትሆን ፣ በቆዳ ስፋት ደግሞ አስረኛ ናት። [[ዋና ከተማ|ዋና ከተማ]]ዋ [[አዲስ አበባ]] ናት።
አብዛኛዎቹ የአፍሪካ ሀገሮች ዕድሜያቸው ከአንድ ምዕተ-ዓመት የሚያንስ ሲሆን ፣ ኢትዮጵያ ግን ከጥንት ጊዜ ጀምሮ [[ንጉሠ ነገሥት ዘኢትዮጵያ|በንጉሠ-ነገሥታት]] እና ንግሥተ-ነግሥታት የተመራች ሀገር ናት። የ[[ሰለሞናዊው ሥርወ-መንግሥት]] የአመጣጡን ዘር እስከ አስረኛው ዓመተ-ዓለም ድረስ ይቆጥራል። ኢትዮጵያ [[የሰው ልጅ]] ከጥንት ጊዜ ጀምሮ የኖረባት ቦታ እንደሆነች ብዙ የሳይንሳዊ መረጃ ተግኝቷል። በ[[የበርሊን ጉባኤ|በርሊን ጉባኤ]] በኩል የአውሮፓ ሀያላት ሀገሮች አፍሪካን ሲከፋፍሏት፣ ኢትዮጵያ ነፃነቷን ጠብቃለች። የ[[ሊግ ኦፍ ኔሽንስ|ሊግ ኦፍ ኔሽንስ (''League of Nations'')]] አባል ከነበሩት ሶስት የአፍሪካ ሀገሮች አንዷ ነበረች። ከአጭር [[የኢጣልያ ወረራ]] ጊዜ በኋላም ከ[[የተባበሩት መንግሥታት]] መሥራቾች አንዷ ናት። ከ[[ሁለተኛው የዓለም ጦርነት]] በኋላ ብዙ የአፍሪካ ሀገራት ነፃነታቸውን ሲያገኙ፣ [[ሰንደቅ አላማ|ሰንደቅ-አላማቸውን]] በኢትዮጵያ ቀለሞች ማለትም በ[[አረንጓዴ]] ፣ [[ቢጫ]] እና [[ቀይ]] ላይ ነው የመሠረቱት። አዲስ አበባ ደግሞ ለየተለያዩ በአፍሪካ ላይ ላተኮሩ አለም አቀፍ ድርጅቶች መቀመጫ ሆነች።
የዛሬዋ ኢትዮጵያ የትልቅ የግዛት ለውጥ ውጤት ናት። ከሰሜን ግዛቱዋ በጣም የተቀነሰ ሲሆን በደቡብ በኩል ደግሞ ተስፋፍቷል። በ [[1967|፲፱፻፷፯ (1967)]] ዓ.ም.፣ [[ግርማዊ ቀዳማዊ ዓፄ ኃይለ ሥላሴ]] ከሥልጣን ሲወርዱ፣ የእርስ በርስ ጦርነት በሀገሩ ተባባሰ። ከዚህ ጊዜ በኋላ ኢትዮጵያ በተለያዩ የመንግሥት አይነቶች ተዳድራለች። ዛሬ አዲስ አበባ [[የአፍሪካ ሕብረት]] (''African Union'') እና [[የተባበሩት መንግሥታት የኢኮኖሚክ ኮሚሽን ለአፍሪካ]] መቀመጫ ናት። የኢትዮጵያ የመከላከያ ሠራዊት ከአፍሪካ ኃያል ሠራዊቶች አንዱ ነው። ኢትዮጵያ በአፍሪቃ የእራሷ ጥንታዊ ፊደል ያላት ሀገርም ናት።
[[ስዕል:Wonchi Lake of Ethiopia.jpg|thumb]]
ኢትዮጵያ ተፈጥሮ ያደላት ሀገር ናት። ከአፍሪካ ትላልቅ ተራራዎች እንዲሁም ከዓለም ከባህር ጠለል በታች በጣም ጥልቅ ከሆኑ ቦታዎች አንዳንዶቹ ይገኙባታል። [[ሶፍ ዑመር]] ከአፍሪካ ዋሻዎች ትልቁ ሲሆን ፣ [[ዳሎል]] ከዓለም በጣም ሙቅ ቦታዎች አንዱ ነው። ወደ ሰማንኒያ የሚቆጠሩ ብሔሮችና ብሔረሰቦች ዛሬ በኢትዮጵያ ይገኛሉ። ከእነዚህም [[ኦሮሞ]]ና [[አምሀራ]] በብዛት ትልቆቹ ናቸው። ኢትዮጵያ በኣክሱም ሓውልት፣ ከአንድ ድንጋይ ተፈልፍለው በተሰሩ ቤተ-ክርስትያኖቹዋ እና በ[[ኦሎምፒክ]] የ[[ወርቅ]] ሜዳልያ አሸናፊ አትሌቶቹዋ ትታወቃለች። የ[[ቡና]] ፍሬ ለመጀመሪያ ጊዜ የተገኘው በኢትዮጵያ ሲሆን ሀገሪቱዋ በቡናና [[ማር]] አምራችነት በአፍሪካ ቅድሚያ ይዛለች።
ኢትዮጵያ ከዓለም ሶስቱ ትላልቅ የአብርሃም ሀይማኖቶች ጋር ታሪካዊ ግንኙነት አላት። [[ክርስትና]]ን በአራተኛው ምዕተ-ዓመት ተቀብላለች። ከሕዝቡ አንድ ሁለተኛው [[ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ክርስትና]] ነው። የመጀመሪያው የእስላም [[ሂጅራ]] ወደ ኢትዮጵያ ነው የተከናወነው። [[ነጋሽ]] በአፍሪካ የመጀመሪያው የእስላም መቀመጫ ናት። እስከ ፲፱፻፸ ዎቹ ድረስ ብዙ [[ቤተ እስራኤል|ቤተ-እስራኤሎች]] በኢትዮጵያ ይኖሩ ነበር። የ[[ራስ ተፈሪ እንቅስቃሴ]] ኢትዮጵያን በትልቅ ክብር ነው የሚያያት።
ግርማዊ ቀዳማዊ ዓፄ ኃይለ ሥላሴ ከስልጣን ከወረዱ በኋላ ድህነት በኢትዮጵያ በጣም ተስፋፍቶ ነበር። ሰማኒያ አምስት ከመቶ በላይ የሚሆነው የ[[አባይ]] ወንዝ ውሀ ከሀገሩ የሚመጣ ቢሆንም በ ፲፱፻፸ ዎቹ በተከሰቱ ድርቆች በብዙ ሺህ የሚቆጠሩ ሰዎች ሞተዋል። ያንን ካሳለፈች በኋላ ሀገሪቱዋ አዲስ መንገድ በመፈለግ ላይ ትገኛለች።
“ኢትዮጵያ” የሚለው ቃል ትርጉሙንና አመጣጡን ለመመርመር በ፲፱፻፹፩ (1987 እ.ኤ.አ.) በወጣው ሰምና ወርቅ በተባለው የምርምር መጽሔት ፪ኛ ዓመት፣ ቁጥር ፬ አጥር ያለ ጽሑፍ አቅርበን፣ አንዳንድ ምሁራን፤ “ኢትዮጵያ ማለት ከግሪክ ቋንቋ የመጣ ቃል፣ ‘ፊቱ በፀሓይ የተቃጠለ፣ የተጠበሰ፣ ያረረ’ ማለት ነው ...” የሚሉት ትክክል እንዳልሆነ ለማሳየት፤ ናይጀርያ የሚባል አገርና፣ (Nigeria) ኒጀር (Niger) የሚባሉ አገርና ወንዝ በአፍሪካ እንዳሉ ጠቅሰን፣ ኔግራ፣ ኔግሮ፣ ኒገር፣ ኔግሪትዩድ (Negra, Negro, Nigger, Negritude) ለሚሏቸው ቃላት ወደ ላቲን/እንግሊዝኛ ቋንቋ ለመግባት ምክንያት ሆኑ እንጂ፣ ከላቲን ቋንቋ ተወስዶ ለአፍሪካ አገሮችና ወንዝ የተሰጠ ስም አይደለም በማለት፣ ኢትዮጵያ የሚለውም ቃል እንዲሁ ጥንታዊ ምንጩ ከግሪክ ሳይሆን ከአገራችን የወጣ ቃል መሆኑን ለመግለጽ ሞክረን ነበር።
አንድ-አንድ ቃላትን ስንመረምር በውስጣቸው የተደበቅ ምስጢር እናገኛለን። የተደበቀውን ምስጠር ለማግኘት ጥልቅ የታሪክና የቃላት ምርምርና ጥናት (Philology / Etimology) ማድረግ ያስፈልጋል። በብዙ ምርምርና ጥናትም ምስጢሩ የሚገለጥበት ጊዜ አለ። ለምሳሌ በግዕዝ፣ በትግርኛና፣ አማርኛ ‘አነ’፣ ‘እኔ’ የሚሉ ቃላት ስናገኝ፣ በላቲን/በእንግሊዝኛ ደግሞ ‘አይ’ (I - እንግሊዝኛ)፣ ‘ኢዮ’ (Io -ጣልያንኛ) አሏቸው። በግዕዝ፣ ትግርኛና፣ አማርኛ ‘ዓይን’ ‘ዓይኒ’ ለሚሉ ቃላት ደግሞ፣ በእንግሊዝኛ አይ (eye) እናገኛለን። በአማርኛና ትግርኛ፤ ‘ያለቀለት ጉዳይ’ ለማለት ‘ሙት፣ የሞተ ነገር’፣ ስንል በእንግሊዝኛ ‘ሙት ኢሹ’ (moot issue) ይላሉ። በግዕዝና፣ ትግርኛ፣ ‘መርዓ’ ስንል፣ በእንግሊዝኛ (marriage) ‘መረጅ’ ይላሉ። ፈርኦን (Pharaoh) ከሚባል ጥንታዊ የግብፅ ንጉሥም ወደ ግዕዝ፣ ትግርኛና አማርኛ፣ እንዲሁም ወደ እንግሊዝኛ ቃላት፤ ‘ፈሪሃ’ ‘ፍርሓት’ ‘fear’ (ፊር) ለሚሏቸው ቃላት ምንጭ የሆነ ይመስላል። ንጉሡ ታላቅና የሚፈራ የነበረ ነው የሚመስል። እነዚህን ለምሳሌ አቀረብን እንጂ እንደዚህ ብዙ የቃላት መቀራረብ እናገኛለን። “ማን ከማን ወሰደ? ታሪካዊ አመጣጡና አወራረዱስ እንዴት ነው?” የሚሉትን ጥያቄዎች ለመመለስ ነው የቃላት ጥናትና ምርምር የሚያስፈልግ።
አንድ-አንድ ቃላትም ከቋንቋችን ፈልቀው ይወጡና ዓለምን ዞረው ተመልሰው ሲመጡ ብርቅ አድርገን እንቀበላቸዋለን። ለምሳሌ በኃይለሥላሴ ዘመን ያኔ ልዕልት ፀሓይ ሲባል ከነበረው ሆስፒታል ጎን አዲስ የሕንፃ ኮሌጅ ተከፍቶ፣ ‘የመሃንድስ ኮሌጅ’ በመባል ይታወቅ ነበር። መሃንድስ ማለት ምን ማለት ነው? መሃንድስ ማለት መሃናስ/መሃንዳሰ ከሚል የዓረብኛ ቃል የመጣ ሲሆን፣ እርሱ ደግሞ ሃነፀ፣ ይሃንፅ፣ ማነፅ፣ ማሕፀን (ሕፃን የሚታነፅበት ቦታ) ... ወዘተ ከሚሉ የግዕዝ፣ የትግርኛና፣ የአማርኛም ቃላት ይዛመዳል። እንግዲያውስ ማነፅ ከሚለው ቃል መሃንዳስ ሆኖ ተጣመመና፣ ከዚያም መሃንድስ ተብሎ፣ ዞሮ ተመልሶ ብርቅ ቃል ሆኖብን ለሕንፃ ኮሌጀ መጠሪያ ሆነ። አሁንም ቢሆን ኢንጂኔር ለማለት መሃንድስ ሲባል እንሰማለን።
ሌላም ቃል ፋጡማ/ፋጢማ የሚል ስም ስንመለከት፣ ከነብዩ ሙሓመድ ሴት ልጆች ለአንዷ የተሰጠ መጠሪያ ነበረ። በዓረብኛ አባባል ግን ጠ/ጸ የሚለው ሳይሆን ተ የሚለው ፊዴል ድምፅ ነው። ይህም ማለት፣ ቃሉ “ፈቲማ” ብለው ሲሉ፣ ትርጉሙም፡ ፍጽምት፣ (Perfect) ማለት ነው። ስለዚህ ፈቲማ ማለት፣ ፈጺማ (ትግረኛ) ፈጸመች (አማርኛ) ማለት ነው።
ከሃያ አምስት ዓመታት በፊት ሰምና ወርቅ በተባለው የምርምር መጽሔት (1987 እ.ኤ.አ.) ያቀረብነው፣ “ኢትዮጵያ የሚለው ቃል ትርጉሙ ምን ማለት ነው? ኢትዮጲስ የሚባለው ንጉሥስ ለምን ይህ ስም ተሰጠው ... ብለን በጠየቅንበት ጊዜ አጥጋቢ መልስ ባለማግኘታችን ቋንቋ ለሚመረምሩ (liniguists) እንዲያተኩሩበት በዚሁ እንተወዋለን” በማለት ምርምሩን ደመደምነው።በዚህም ይህን መልስ አግኝተናል '''ኢትዮጲስ''' በመጽሐፈ አክሱም ዘንድ ኑቢያን የመሠረተው የ[[ካም]] ልጅ [[ኩሽ (የካም ልጅ)|ኩሽ]] ልጅ ነበር። በዚህ መሠረት በ[[ኢትዮጵያ]] የሚኖሩት [[ኩሺቲክ]] ብሔሮች አባት በመሆኑ አገሩ 'ኢትዮጵያ' መባሉ እንደሚገባው ይታመናል።
#
#
*
*
*
*
*
*
*
*
#
#
#
#
# [[==]]=፩ኛ የታሪክ ምርምር===
በተክለ ጻድቅ መኩሪያ የተጻፈው “የኢ''''
* ''''ዮጵያ ታሪክ፣ ኑብያ፣ (ናፓታ-መርዌ)” በተባለው መጽሐፍ በገጽ19-22 የካም ወገን የሆኑ 22 ነገሥታ
# ን ስምጠቅሶ፣ 55 ዓመት ከገዛው ከአክናሁስ ወይም ሳባ ፪ኛ (1985-1930 BC) ከክርስቶስ ልደት በፊት አንስቶ የ29 ነገሥታትን ስም አስቅምጦ፤ “... ራማ የተባለ የህንድ ንጉሥ ወደ ኢትዮጵያ ዘምቶ ማሸነፉንና ሕዝቡን እንደ ባርያ ...” ይገዛው እንደ ጀመረ ያትታል። ከዚያ ግን ሦስት የዮቅጣን ልጆች ተባብረው ተነስተው እሸነፉት፥ ገድለውም፣ አግዓዝያን (ነፃ አውጭዎች) ተብለው መንግሥቱን እንደ ያዙ ገልጾ፣ ከዚያ ቀጥለው የነገሡትን የ52 የኢትዮጵያ ነገሥታት ስም ይዘረዝራል። ከፊተኞቹ 29 ነገሥታትም የመጀመሪያዎቹ 10 ነገሥታት የሚከተሉት ናቸው:-
The meaning of the name Ethiopia
ከዚህም ዓምድ እንደሚታየው ኢትዮጲስ ፩ኛ ከ1856-1800 ከክርስቶስ ልደት በፊት፣ ለ56 ዓመት መንገሡ፣ ኢትዮጲስ ፪ኛው ደግሞ ከ1730-1700 ከክርስቶስ ልደት በፊት፣ ለ30 ዓመት ያህል መንገሡ በታሪክ ተጽፏል። ይህንን ያላነበቡ ምሁራኖቻችን ግን ኢትዮጵያ ማለት ከግሪክ ቋንቋ የመጣ ቃል፤ ‘ፊቱ በፀሓይ የተቃጠለ፣ የተጠበሰ፣ ያረረ ማለት ነው’ ይሉናል።
ታላቁ የግሪክ ተራኪና ባለ ቅኔ፣ ሆመር የኖረው 800 - 700 ከክርስቶስ ልደት በፊት ሲሆን፣ የግሪክ ስልጣኔ ዘመን ወይም የሄሌኒስቲክ ኤጅ (Hellenistic Age) ተብሎ የሚታወቀውም ከታላቁ እስክንድር ዘመን አንስቶ፣ ማለትም 300-30 ከክርስቶስ ልደት በፊት ድረስ ያለው ጊዜ ነው። ይህ ማለት ኢትዮጲስ ፩ኛ ከባለቅኔው ከሆመር በፊት አንድ ሺሕ ዓመት ቀድሞ የነገሠ ንጉሥ ነው።
እንግዲያውስ ምሁራኖቻችን ኢትዮጵያ ማለት ከግሪክ ቋንቋ የመጣ፤ ‘ፊቱ በፀሓይ የተቃጠለ፣ የተጠበሰ፣ ያረረ ማለት ነው’ ሲሉን፣ ሊመልሷችው የማይችሉ ሁለት ጥያቄዎች አሉን፣
1 - የጥንት የአገራችን ነገሥታት የግሪክን ቋንቋ ከሆመር መወለድ በፊት አንድ ሺሕ ዓመት አስቀድመው እንደምን ዐወቁት? ዘመኑ አቴናውያንና ስፓርታውያን የእርስ-በርስ ጦርነት (peloponnesian war 431-404 ከክርስቶስ ልደት በፊት) አንድ ሺሕ አራት መቶ ዓመት በፊት ነው። የግሪክ ቋንቋም በአካባቢው ከነበሩ መቄዶንያ፣ ማግያር፣ አናጦልያ ... ወዘተ ከመሳሰሉት ቋንቋዎች በምኑም ተለይቶ የሚታወቅ፣ ወይም የገነነ ልሳን አልነበረም። ስለዚህ እንዴት ተብሎ ይህንን ስም የአገራችን ነገሥታት ከግሪክ ቋንቋ ወሰዱት ማለት ይቻላል?
2 - ቋንቋውን ቢያውቁና ቃሉን ከግሪክ ወሰዱት ብንልም፣ እንዴት የአገራችን ነገሥታት ራሳቸውን፤ “ፊታችን በፀሓይ ያረረ፣ የተጠበሰ፣ የተቃጠለ ነውና ራሳችንን ኢትዮጲስ፤ ‘ፊታቸው በፀሓይ ያረረ፣ የተጠበሰ፣ የተቃጠለ’ ብለን እንጥራ ...” ብለው የራሳቸውን የንግሥ ስም አወጡ? ይህ ዓይነቱ አባባል ይታመናል? ፈጽሞ የማይመስል ወሬ ነው።
ምሁራኖቻችን እነዚህን ሁለት ጥያቄዎች ሲጠየቁ፣ “አፋፍ-ላፋፍ ስትሄድ አግኝቸ ሚዳቋ፣ በጅራቷ ብይዛት ዓይኗ ፍጥጥ አለ ...” እንደሚሉት ዓይናቸውን ከማፍጠጠና ከመቅበዝበዝ በቀር ሌላ የሚያድርጉት ሆነ የሚሰጡት ምንም መልስ የላቸውም።
በግሪክ ቋንቋ Αιθιοπία (አይትዮፕያ) ማለት ፊቱ በፀሓይ የተቃጠለ፣ የተጠበሰ፣ ያረረ ማለት ለመሆኑ አያጠያይቅም። ጥያቄው፤ የትኛው ቃል ከየትኛው መጣ? ነው። ግሪኮች የአገራችን ጥቁር ሰው አይተው ነው ቃሉን ወደ ቋንቋቸው ያስገቡት፣ ወይስ የአገራችን ነገሥታት ናቸው ስማቸውን ከግሪክ ቋንቋ ወስደው ለራሳቸው መጠሪያ ያደረጉት? ጥያቄው ይህ ነው!
የዚህ ዓይነቱ የተዛባ አስተሳሰብ የተላበሰ አንድ የሃይማኖት መሪ፤ “... ድንቅና ተአምር የሆነ የእግዚአብሔር ጥበብ የሚገርም ነገር አለ፣ ዓይናችን፣ አፍንጫችንና፣ ጆሮአችን እንዴት ብሎ ለመነጽር እንደሚገጥም ሆኖ መፈጠሩ ዕጹብ አይደለም?” እያለ ሰብኳል ይባላል። ይህ ግን የትኛው ቀዳሚ፣ የትኛው ኋለኛ መሆኑን ባለማወቁ ነው። መነጽር ነው ለዓይን፣ ለአፍንጫና ለጆሮ እንዲገጥም ሆኖ የተሠራ እንጂ፣ ፊታችን ለመነጽር እንዲገጥም ሆኖ አልተፈጠረም። ጥልቀት የሌለው ዐውቃለሁ ባይነት ግን ለእንዲህ ዓይነቱ መዘላበድ ያጋልጣል።
===፪ኛ የቃላትና የፊዴላት ምርምር===
‘ፐ’ ‘ጰ’ ‘ጠ’ ‘ተ’
በመጀመሪያ (Αιθιοπία) ‘አይትዮፕያ’‘ኢትዮጵያ’ የሚሉ ቃላት ለመሆኑ የአገራችን ቃላት ናቸው ወይ ብሎ መጠየቅ ተገቢ ነው። ለመሆኑ ከግዕዝ፣ ከአማርኛና፣ ከትግርኛ ቋንቋዎች “ጰ” ወይም “ፐ” የሚል ፊዴል ያላቸውን ቃላት ብንፈልግ ምን እናገኛለን?
በግዕዝፅ በትግርኛና በአማርኛ ፖሊስ ከሚል ቃል ሌላ ‘ፐ’ ፊዴል ያለበት ምን ቃል አለ? ምንም ያለ አይመስለንም። የአገራችን ሰውም ፓሊስ ከማለት ‘ቦሊስ’ ማለት ነው የሚቀናው፥ ኢትዮጵያ ከማለትም ይጦብያ ማለት ይቀልለዋል። ‘ፐ’ እና ‘ጰ’ የሚባሉ ፊዴላትም ወደ አገራችን የፊዴል ሰነድ የገቡት በቅርብ ጊዜ ከመሆኑም በላይ፥ የውጭ ቃላትን ለመጻፍ እንዲያመቹ ተብሎ መሆኑ ግልጽ ነው። በፊደላት ሰንጠረጅም ከሁሉ በታች፣ ወይም ከመጨረሻ ቦታ መስፈራቸው ኋላ የመጡ ለመሆናቸው ተጨማሪ ማስረጃ ነው።
Trapezium‘ጰ’ የሚል ፊዴል ያላቸውን ቃላት የአገራችን ቋንቋዎች ብንፈልግም፤ ጴጥሮስ፣ ጳውሎስ፣ ቆጵሮስ፣ ጠረጴዛ ወዘተ... እናገኛለን። ይሁንና እነዚህ ሁሉ የውጭ ቃላት፣ ከመካከለኛው ምስራቅና ከኤውሮጳ የገቡ እንጂ የአገራችን ቃላት አይደሉም። ‘ጠረጴዛ’ የሚል ቃልም ትራፔዞይድ (trapezoid: a rectangular shaped object) ከሚለው የላቲን/የእንግሊዝኛ ቋንቋ የተገኘ እንጂ በመሰረቱ የአማርኛ ቃል አይደለም። በጥንታዊ ግዕዝ ጽሑፍም ስንመለከት፤ ‘ክሊዎፓትራ፣ የፕቶሎሚ ልጅ’ ለማለት፤ “አከልኡበጥራ፣ ወለተ በጥሊሞስ” ይላታል። ይህ የሚያሳየው “ፐ” የሚባል ፊዴል በጥንታዊ የአገራችን ቋንቋዎች ፈጽሞ እንዳልነበረ ነው። ክሊዎፓትራና አባቷ ፕቶሎሚ ግን ዘራቸው ግሪክ፣ ታላቁ እስክንድር ግብፅን አሸንፎ ከዚያው በኋላ ተክሏቸው የሄደ የግሪክ ገዢዎች ስለሆኑ፣ ስማቸው የግሪክ ስም ነው። ‘ፐ’ የሚል ፊዴልም አለበት።
ይህንን የፊዴላት ጥያቄ ያመጣነው ጥንታዊው የሁለቱ ነገሥታት ስም አጠራር ‘ኢትዮጲስ’ ወይም ‘ኢትዮፒስ’ ሊሆን እንደማይችል ለማስረዳት ነው። እንግዲያውስ ከዚህ የቃላት ምርምር የምናገኘው ነገር ካለ ይኽ ነው፤ በትክክለኛው ጥንታዊ አባባል ኢትዮጲስ፣ ኢይቶጲስ፣ ኢቶፒስ፣ አይቶፒስ... የሚሉ ስሞች ፈጽሞ የአገራችን ንገሥታት ስም ሊሆኑ እንደማይችሉ ነው።
ስለ ‘ጠ’ ፊዴል ካነሳን ደግሞ በግሪክ ቋንቋና በሌሎችም የኤውሮጳ ቋንቋዎች ‘ጠ’ የሚል ድምፅ የላቸውምና ‘ጠ’ የሚለውን በ ‘ተ’ እና ‘ፐ’ በሚሉ ፊዴላት ይተኳቸዋል። እንግዲያው ትክክለኛው አባባል ‘ይቶፒስ’ ሳይሆን “ይጦብስ” መሆን ይገባዋል እንላለን። ግሪኮች ‘ጠ’ ማለት ስላልቻሉ ነው (Αιθιοπία) ‘አይትዮፕያ’ ያሉት። እኛም ይኸው እስከ ዛሬ ኤውሮ‘ፓ’ ከማለት ኤውሮ‘ጳ’ እንደሚቀናን ማለት ነው።
የውጭ ታሪክ ጸሓፊዎች እነ ዮሴፍ ሃለቪ (Josph Halevi)፣ እኖ ሊትማን (Enno Litman)፣ ኤድዋርድ ግላሴር (Edward Glaser)፣ ኮንቲ ሮሲኒ (Conti Rossini)፣ ጂ. ሪክማንስ (G. Rickmans) የመሳሰሉትና ሌሎችም የውጭ አገር ሰዎች ያቀረቡት ጽሑፍ ይጦብያ ለማለት ስላልቻሉ ይቶፕያ፣ ኢቶፕያ፣ ሆኖ ወደ ቋንቋችን ሲተረጐም ‘ኢትዮጵያ’ ተብሎ ሊጸና ቻለ እንጂ ይህ ስም ትክክለኛ የአገራችን ይሁን የንጉሦቻችን ስም እንዳልሆነ ግልጽ ነው።
በአገራችን ታሪክ የምናገኘው ሓቅ ደግሞ፣ “ይጦብያ”፣ “ይጦብስ” የሚል ስም ለሕዝብና ለአገር ቀርቶ ለተራ ንጉሥም የማይሰጥ እንደ ነበረ ነው። ሕዝቡ ነገደ አግዓዝያን፣ አገሩ ብሔረ አግዓዚ፣ ቋንቋው ልሳነ ግዕዝ ነበር። ነገሥታቱም በየክፍለ-ሃገሩ ስም፤ የትግራይ ንጉሥ፣ የወሎ ንጉሥ፣ የጎጃም ንጉሥ፣ የሸዋ ንጉሥ... ወዘተ፣ ይባሉ ነበር። “ይጦብያ” ተብሎ የሚታወቀው ሁሉን የጠቀለለ ንጉሠ-ነገሥቱ ብቻ ነበር። ይህም የጥንቱን የይጦብስ ንጉሥን ጠቅላይ ስም ወራሽነት መያዙ ለማሳየት ሆን ብሎ የተደረገ ብልሓት ይመስላል።
ይጦብስ ማለትስ ምን ማለት ነው? በግዕዝ በትግርኛና በአማርኛም “መጥበስ” የሚል ቃል አለ። ቃሉም ሲራባ፤ ጠበሰ፣ ተጠበሰ፣ ይጠብስ፣ ትጠብስ፣ ጥቡስ፣... ወዘተ፣ እያለ ይራባል። እንግዲያውስ ይጦብስ ማለት ጥንታዊ ትርጉሙ፤ ይጠብሳል፣ ያቃጥላል፣ ኃይለኛ ንጉሥ ነው! ተብሎ ጠላቶችን ለማስፈራሪያ የወጣ ስም ይመስላል እንጂ ከግሪክ ቋንቋ ተወስዶ ለአገራችን ነገሥታት ‘ፊቱ የተጠበሰ፣ በፀሓይ የተቃጠለ’ ተብሎ የተሰጠ ስም ነው ማለት አይቻልም።
ይህንን የምንለው ኢትዮጵያ የሚለው ቃል ከግሪኮች የመጣ ነው ለሚሉት አጉል ምሁራን ስሕተታቸውን ለማሳየት ነው እንጂ፣ በየዘመናቱ ኢትዮጵያ የሚለው ቃል ልዩ-ልዩ ትርጉሞች እንደ ተሰጡት አይጠረጠርም። ለምሳሌ ኢትዮጵያ ማለት መልካም መዓዛ ያለው ዕጣን ነው የሚሉ አሉ። የለም፣ ታላቅና ጠቅላይ ማለት ነው የሚሉም አሉ። ከዘመናት ብዛትልዩ-ልዩ ትርጉሞች እንደተሰጡት አያጠራጥርም። የሚደንቀው ነገር ግን መሃነስ/መሃንደስ የሚል ቃል ዓለምን ዞሮ ወደኛ መሃንድስ ሆኖ ሲመለስ ህንፃ የሚለውን ትርጉሙን እንዳልሳተ፣ ‘ይጦብስ’ የሚለውም ቃል እንዲሁ የቃሉ አባባል ትንሽ ተወላግዶ በግሪኮች አነጋገር ‘ይቶፒስ’ ቢባልም የመቃጠልና የመጠበስ ትርጉሙን ሳይስት እንደ ተቀመጠ ለብዙ ዘመናት የቆየ ይመስላል።
እዚህ ላይ ‘ይህ እንዴት ሊሆን ቻለ?’ብሎ መጠየቅ ተገቢ ነው። ምናልባት በይጦብስ ዘመን የአገራችን ተጓዦች ወይም ነጋዴዎች ከግሪክ ሰዎች ጋር ለመጀመሪያ ጊዜ ሲገናኙ፤
“እናንተ እነማንናችሁ?”ብለዋቸው ይሆናል።
“የይጦብስ ሰዎች ነን”፣ብለው መልሰዋል።
“ይጦብስ ማለትስ ምን ማለት ነው?” ብለው ሳይጠይቋቸው አልቀሩም።
“የሚያሳርር፣ የሚያቃጥል፣ የሚጠብስ ኃይለኛ!” ማለት ነው ብለው አስረድተዋቸዋል።
ከዚያ ወድያ ግሪኮችጠቆር ያለውን ሰው ባዩ ቁጥር (Αιθιοπίs) “ይጦብስ” እያሉ መጥራት ጀምረው፣ ቃሉም ወደ ቋንቋቸው ከመግባቱም በላይ፣ “ይጠብስ” የሚለውን ጥንታዊውን ትርጉም ሳይስት ለጥቁር አፍሪካዊ ሁሉ ‘ፊቱ የተጠበሰ፣ በፀሓይ የተቃጠለ’ (Αιθιοπία) ‘ኢትዮጵያ’ የሚል መጠሪያ ለመሆን የበቃ ነው የሚመስል።
===ምርምራችን በዚህ ያበቃል።===
ምንጭ፡ https://ethiopiazare.com/amharic/history/history/4204-the-meaning-of-the-name-ethiopia-by-ge-gorfu
== ታሪክ ==
=== ቅድመ ታሪክ ===
ኢትዮጵያ ከጥንት ጀምሮ የሰው ልጅ ከነበረባችው ቦታዎች አንዷ መሆኗ ትታወቃለች። የሰው ፍልሰት ጥናቶች ፣ የቅሪተ አካል ጥናቶችና ሌሎች የሳይንሳዊ ዘዴዎች ይህን ያረጋግጣሉ። [[ድንቅነሽ]] የምትባለው በ[[አፋር ክልል]] ውስጥ የተገኘችው አጽም በአለም በዕድሜ ሁለተኛ ጥንታዊ ናት። ከ 3.2 ሚሊዮን ዓመታት በፊት በኢትዮጵያ እንደኖረች ይገመታል። ሌሎችም ታዋቂ አጽሞች በኢትዮጵያ ተገኝተዋል።
ከዚህም በተጨማሪ ኢትዮጵያ የክርስትና እምነት ደሴት በመሆን የቆየች ታላቅ ሀገር ናት።
=== የመጀመሪያዎቹ መንግስታት ===
በ ፰፻ (800) [[ዓመተ ዓለም|ዓመተ-ዓለም]] አካባቢ [[ደአማት]] የሚባል መንግስት በሰሜን ኢትዮጵያና ኤርትራ ተቋቋመ። በሰሜን ኢትዮጵያ የምትገኘው [[የሀ]] የደአማት ዋና ከተማ ነበረች። በ[[የመን (አገር)|የመን]] የሚኖሩት ሳባውያን በደአማት ላይ ተፅዕኖ እንደነበራቸው የሚታመን ሲሆን ይህ ተፅዕኖ ምን ያህል እንደሆነ ግን በእርግጥ አይታወቅም። ወደ ፬፻ (400) ዓመተ-ዓለም አካባቢ የደአማት መንግስት ከስልጣን ሲወድቅ በትናንሽ መንግስቶች ተተካ። ከነዚህ ትናንሽ መንግስቶች አንዱ አክሱም ሲሆን አካባቢውን እንደገና በአንድነት ለመግዛት ችሎ ነበር።
የአክሱማውያን ስፈን በኢትዮጵያ የመጀመሪያው ጠንካራ መንግሥታዊ ማኅበረሰብ ነበር። በ[[ፋርስ]] ፣ [[ሮማ]] እና [[ቻይና]] ይገኙ ከነበሩ ታላላቅ መንግሥታት በወደረኛነት የሚቆጠር ትልቅ ኅይል ነበር። በ4ኛው ምእተ-ዓመት አክሱም ወደ [[ክርስትና]] ተለወጠ። በ፮<sup>ኛው</sup> ምእት ዓመት የአክሱማውያን ግዛታዊ ቁጥጥር የዛሬዋን [[የመን (አገር)|የመን]] ግዛት ይጨምር ነበር። ግን በ፮<sup>ኛው</sup> እና በ ፰<sup>ኛው</sup> አምኣት የአክሱም ሥልጣኔ በ[[እስልምና]] መነሣት እና መስፋፋት ተዳክሞ ለውድቀት በቃ ። ተከታዩ [[የዛጔ ሥርወ-መንግሥት]] ልክ በድንገት እንደተነሳ በድንገት ሲያበቃ ፣ [[ይኵኖ አምላክ]] ሥልጣን በ [[1262|፲፪፻፷፪ (1262)]] ዓ. ም. ጨበጡ ፤ እንዲያም ሲል የ[[ሰለሞናዊው ሥርወ-መንግሥት]]ን መለሱ።
ከዚያም ለብዙ ዘመናት የሰለሞናዊው መንግስት ከጠለ።
=== ከአውሮፓ ጋር የታደሰ ግንኙነት ===
[[ስዕል:ET Gondar asv2018-02 img03 Fasil Ghebbi.jpg|thumb|right|የንጉሠ ነገሥት ፋሲለደስ ቤተ-መንግሥት]]
በ ፲ ፭<sup>ኛው</sup> ምዕተ-ዓመት መጀመሪያ ኢትዮጵያ ከአክሱም ጊዜ በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ ከአውሮፓ ጋር ግንኙነት ጀመረች። ከ[[እንግላንድ|እንግሊዝ]] ንጉሥ [[ሄንሪ አራተኛ|ሄነሪ አራተኛ (Henry IV)]] ወደ የአቢሲኒያ ንጉሠ-ነገሥት የተላከ ደብዳቤ እስከ ዛሬ ድረስ አለ። በ[[1428 እ.ኤ.አ.]] [[አፄ ይስሐቅ]] ወደ የ[[አራጎን]] ንጉሥ [[አልፎንዞ አምስተኛ|አልፎንዞ አምስተኛ (''Alfonso V'')]] ሁለት መልክተኞች ልከው ነበር። ግን የመጀመራያው ያልተቋረጠ ግንኙነት በአፄ [[ልብነ ድንግል]] ስር ከ[[ፖርቱጋል]] ጋር ከ[[1508 እ.ኤ.አ.]] ጀምሮ ነው የተካሄደው።
ኢትዮጵያ በ[[አህመድ ግራኝ]] ስትጠቃ ፣ ፖርቱጋል አራት መቶ ወታደሮችና የጦር መሳሪያ በመላክ ኢትዮጵያን ረድታለች። አፄ [[ሱስንዮስ]] በፖርቱጋልና [[እስፓንያ]] ተጽዕኖ እና ተጨማሪ እርዳታ ከመፈለጋቸው የተነሳ ወደ የ[[ሮማ ካቶሊክ ክርስትና]] ተለወጡ ፤ የኢትዮጵያ ይፋ ሀይማኖትንም አደረገቱት። ይህ ውሳኔ ወደ ግዙፍ ተቃውሞና ጦርነት አመራ። በብዙ ሺህ የሚቆጠሩ ሰዎች ከሞቱ በኋላ ፣ የአፄ ሱስንዮስ ልጅ አፄ [[ፋሲለደስ]] በ [[1632 እ.ኤ.አ.]] ኢትዮጵያ ወደ አርቶዶክስ ክርስትና መመለሷን አወጁ። አውሮፓውያኖቹንም ከኢትዮጵያ አስወጡ።
=== ዘመነ መሳፍንት ===
[[ስዕል:ST-Theodore.jpg|thumb|left|አፄ ቴዎድሮስ በአንበሶች ተከበው]]
ከ [[1755|፲፯፻፶፭ (1755)]] እስከ [[1855|፲፰፻፶፭ (1855)]] እ. ኤ. አ. ኢትዮጵያ እንደገና ከአለም ጉዳዮች ተገላ ነበር። ይህ ጊዜ «ዘመነ-መሳፍንት» ይባላል ምክኒያቱም የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥቶች በራስ [[ሚካኬል ስሁል]] ፣ ራስ [[ወልደ ሥላሴ]] ፣ ራስ [[ጉግሳ]] እና በመሳሰሉት ቁጥጥር ስር ነበሩ። ራስ ጉግሳ በ፲፯<sup>ኛው</sup> ክፍለ ዘመን ጎንደርን በመምራታቸው የቤተ-መንግሥቱን ቋንቋ ከአማርኛ ወደ ኦሮምኛ ለውጠው ነበር።
የኢትዮጵያ ግለልኘነት ያበቃው ከ[[ዩናይትድ ኪንግደም|እንግሊዝ]] ጋር ግንኙነት ስትጀምር ነው። ኢትዮጵያ እንደገና የተዋሀደችው እንዲሁም የዘውዱ ስልጣን የተጠናከረው በ [[1855|፲፰፻፶፭ (1855)]] እ. ኤ. አ. በ[[አፄ ቴዎድሮስ]] ምክኒያት ነው። የሰሜን አሮሞዎችና ትግሬዎች አመፅና የግብፆች ተደጋጋሚ ድንበር መጣስ የአፄ ቴዎድሮስ ስልጣን እንዲዳከም አደረጉት። በመጨረሻም ከ[[ዩናይትድ ኪንግደም|እንግሊዝ]] ጋር በነበረው ጦርነት እስረኛ አልሆንም ብለው አፄ ቴዎድሮስ እራሳቸውን አጠፉ። በ [[1868|፲፰፻፷፰ (1868)]] እ. ኤ. አ. ኢትዮጵያና ግብፅ [[ጉራ]] በሚባለው ቦታ ተዋጉ። በአፄ [[ዮሐንስ አራተኛ]] የተመሩት የሰሜን ኢትዮጵያ ኃይሎች ድል ተቀናጁ።
በ [[1889|፲፰፻፹፱ (1889)]] እና በ [[1890|፲፰፻፺ (1890)]] ዎቹ እ.ኤ.አ. መጀመሪያ ፣ የሸዋ ንጉሥ ሳህለ ሥላሴ ከዚያም ዳግማዊ አፄምኒልክ በ[[ራስ ጎበና]] እርዳታ አማካኝነት ሀገሯን ወደ ደቡብና ምሥራቅ ማስፋፋት ጀመሩ። ከአህመድ ግራኝ ወረራ በኋላ በኢትዮጵያ ቁጥጥር ስር ያልነበሩ ፣ ሌሎች ደግሞ በማንኛው ጊዜ በኢትዮጵይ ቁጥጥር ስር ያልነበሩ ቦታዎች በዳግማዊ አፄ ምኒልክ አገዛዝ ጊዜ በኢትዮጵያ ስር ሆኑ። ከዚህ ጊዜ በኋላ የኢትዮጵያ ድንበር ብዙ አልተለወጠም። ከ [[1888|፲፰፻፹፰ (1888)]] እስከ [[1892|፲፰፻፺፪ (1892)]] እ. ኤ. አ. ድረስ የነበረው የሰፋ ድርቅ ከኢትዮጵያ ህዝብ በአንድ ሶስተኛ የሚገመተውን ቀጥፎአል።
=== የአውሮፓ ሽሚያ ለአፍሪካ ===
በ ፲፰፻፹ (1880) ዎቹ እ. ኤ. አ. የ[[አውሮፓ]] መንግሥቶች በ[[የበርሊን ጉባኤ|በርሊን ጉባኤ]] ተስማምተው አፍሪካን በቅኝ ገዢነት መከፋፈል ጀመሩ። በኢትዮጵያ እና [[ጣልያን]] መካከል የነበሩ የዚያ ዘመን ውዝግቦች ወደ [[የአድዋ ጦርነት|አድዋ ጦርነት]] በ ፲፰፻፹፰ (1888) ዓ. ም. አመሩ። በጦርነቱ የጣልያን ትልቅ ዘመናዊ ጦር በኢትዮጵያ ጦር ትልቅ ሽንፈት የደረሰበት መሆኑ ዓለምን አስደነቀ።
=== የግርማዊ ቀዳማዊ ዓፄ ኃይለ ሥላሴ ዘመን ===
[[ስዕል:Selassie_restored.jpg|thumb|right|ግርማዊ ቀዳማዊ ዓፄ ኃይለ ሥላሴ]]
በ ፳<sup>ኛው</sup> ምእት ሁለተኛው ሩብ [[ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ]] ኢትዮጵያን ከ[[ልጅ ኢያሱ]] በኋላ መምራት ጀመሩ። ዓፄ ኃይለ ሥላሴ ለ[[የአፍሪካ ሕብረት|አፍሪካ ሕብረት]] መቋቋም ትልቅ ሚና ተጫውተዋል።
የኢትዮጵያ ነጻነት በጣልያን ወረራ ከ [[1936|፲፱፻፴፮ (1936)]] እስከ [[1941|፲፱፻፵፩ (1941)]] እ. ኤ. አ. ድረስ ቢጠቃም በጀግኖችዋ መከታ ተጠብቋል። በአዚህ ጥቃት ጊዜ ዓፄ ኃይለሥላሴ በ [[1935|፲፱፻፴፭ (1935)]] እ. ኤ. አ. በሊግ ኦፍ ኔሽንስ (League of Nations) ፊት የሚታወስ ንግግር በአማርኛ አደረጉ። ይህ ንግግር በዓለም ታዋቂ አደረጋቸው። እንዲሁም በ ፲፱፻፴፭ (1935) እ.ኤ.አ. በ [[ታይም|ታይም (''Time'')]] መጽሄት «የዓመቱ ሰው» አስባላቸው። ጣልያን ሁለተኛው የዓለም ጦርነት ውስጥ መሳተፍ ስትጀምር ፣ [[ዩናይትድ ኪንግደም|እንግሊዝ]] ከኢትዮጵያዊ ተዋጊዎች ጋር ኢትዮጵያን ነጻ አወጣች። ግን እስከ [[1943|፲፱፻፵፫ (1943)]] እ. ኤ. አ. ድረስ አንዳንድ ጣልያኖች በደፈጣ ያለ ስኬት ይዋጉ ነበር። በ [[1942|፲፱፻፵፪ (1942)]] እ. ኤ. አ. ዓፄ ኃይለ ሥላሴ ባርነት እንደ ተከለከለ አወጁ።
ዓፄ ኃይለ ሥላሴ ጀግና ሆነው ቢታዩም ፣ የ [[1973|፲፱፻፸፫ (1973)]] እ.ኤ.አ. ዓለም አቀፍ የነዳጅ ቀውስ ፣ የምግብ ዕጥረትና የድንበር ጦርነቶች ተቃውሞ አስነሱ። ከዚያም በ [[1974|፲፱፻፸፬ (1974)]] እ. ኤ. አ. በ[[ሶቪየት ሕብረት]] የተደገፈውና በ[[መንግስቱ ኃይለ ማርያም]] የተመራው [[ደርግ]] (ደርግ ማለት ኮሚቴ ማለት ነው) ዓፄ ኃይለ ሥላሴን ከስልጣን አስወረደ።
=== ኮምዩኒዝም ===
የተለያዩ መፈንቅለ መንግሥቶች ፣ የሰፋ ድርቀትና ስደተኞች የደርግ ሥርዓት ትልቅ ችግሮች ነበሩ። በ [[1977|፲፱፻፸፯ (1977)]] እ. ኤ. አ. [[ሶማሊያ]] [[ኦጋዴን]]ን በመውረሯ የ[[ኦጋዴን ጦርነት]] ተነሳ። በሶቪየት ሕብረት ፣ [[ኩባ]] ፣ [[ደቡብ የመን]] ፣ [[ምስራቅ ጀርመን]]ና [[ሰሜን ኮሪያ]] የመሳሪያ እርዳታ እንዲሁም ወደ ፲፭ ሺህ በሚቆጠሩ የኩባ ወታደሮች ድጋፍ አማካኝነት ደርግ ኦጋዴንን እንደገና መቆጣጠር ቻለ።
በመቶ ሺህ የሚቆጠሩ ሰዎች በ[[ቀይ ሽብር]] ፣ የግዴታ ስደት ፣ ወይም ረሀብ ሞተዋል። መንግስቱ ቀይ ሽብር ያካሄደው በተቀዋሚዎች በተፈጸመው [[ነጭ ሽብር]] መልስ እንደሆነ ጠቅሷል። በ [[2006|፳፻፮ (2006)]] እ. ኤ. አ. መንግስቱ ኃይለ ማርያም በሌሉበት የሞት ቅጣት ተፈርዶባቸዋል።
በ ፲፱፻፹ (1980) ዎቹ መጀመሪያ የተከሰቱ ድርቀቶች ምክኒያት ስምንት ሚሊዮን የሚሆን ሕዝብ ሲራብ ፣ አንድ ሚሊዮን ደግሞ ሞተዋል። ተቃውሞ በትግራይና ኤርትራ ክልሎች ተስፋፋ። በ [[1989|፲፱፻፹፱ (1989)]] እ. ኤ. አ. [[ሕዝባዊ ወያኔ ሓርነት ትግራይ|ሕዝባዊ ወያኔ ሓርነት ትግራይ]] ከሌሎች እንቅስቃሴዎች ጋር በመቀናጀት [[የኢትዮጵያ ሕዝቦች አብዮታዊ ዲሞክራሲያዊ ግንባር|የኢትዮጵያ ሕዝቦች አብዮታዊ ዲሞክራሲያዊ ግንባርን]] መሠረተ። የሶቪየት ሕብረትም ለኢትዮጵያ የምታደርገውን ድጋፍ መቀነስ ጀመረች። የኢኮኖሚ ችግሮች ተከሰቱ ፣ እንዲሁም የኢትዮጵያ የመከላከያ ሰራዊት ተዳከመ።
በሜይ [[1991|፲፱፻፺፩ (1991)]] እ. ኤ. አ. የኢ. ህ. አ. ዴ. ግ. ጦር ወደ አዲስ አበባ አመራ። የመንግስት ኃይሎች ምንም አይነት የውጭ እርዳታ ስላላገኙ ፣ የኢ.ህ.አ.ዴ.ግ.ን ጥቃቶች መቋቋም አልቻሉም። መንግስቱ ኃይለ ማርያም ወደ [[ዚምባብዌ]] ሄደው እስከ ዛሬ ድረስ በዛችው ሀገር ይኖራሉ። ኢ.ህ.አ.ዴ.ግ. ፹ ፯ አባላት ያሉት የሽግግር መንግሥት መሠረተ። በጁን [[1992|፲፱፻፺፪ (1992)]] እ. ኤ. አ. የ[[ኦሮሞ ነጻነት ግንባር|ኦሮሞ ነጻነት ግንባር]] ፣ እንዲሁም በማርች [[1993|፲፱፻፺፫ (1993)]] እ. ኤ. አ. [[የደቡብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ዴሞክራሲያዊ ኅብረት]] የሽግግር መንግሥቱን ለቀው ወጡ። በ [[1994|፲፱፻፺፬ (1994)]] እ. ኤ. አ. ሁለት የሕግ አውጪ ምክር ቤቶችንና የፍትሕ ስርዓትን የሚደነግግ አዲስ ሕገ መንግሥት ተፃፈ። የመጀመሪያው ምርጫ በሜይ [[1995|፲፱፻፺፭ (1995)]] እ.ኤ.አ. ተካሄደ። [[መለስ ዜናዊ|አቶ መለስ ዜናዊ]] ጠቅላይ ሚኒስትር እንዲሁም [[ነጋሶ ጊዳዳ|ዶ/ር ነጋሶ ጊዳዳ]] ፕሬዝዳንት ሆነው ተመረጡ።
=== በቅርብ ጊዜ ===
በየተባበሩት መንግሥታት ውሳኔ ኢትዮጵያና ኤርትራ በፌደሬሽን ተዋህደው ነበር። በ ፲፱፻፺፫ (1993) እ.ኤ.አ. በተካሄደውና የተባበሩት መንግሥታት በታዘበው ሕዝበ ድምፅ ፣
በወቅቱ ስልጣንን በጠመንጃ አፈሙዝ የያዙትና የኤርትራን መገንጠል በሚፈልጉት በህውአትና ህዝባዊ ወያኔ ሃርነት ትግራይ አማካይነት ለኤርትራ ህዝብ ‹ባርነት› ወይንስ ‹ነፃነት› ተብሎ እንዲመርጡ ተገደው ማንም ባርነትን የሚመርጥ የለምና ነፃነትን መረጡ ተባሎ በረሃ ገብተው ሲታገሉለት የነበረውን አላማ ስልጣናቸውን በመጠቀም አስፈፅመው ከ ፺፱ ከመቶ በላይ የሚሆነው የኤርትራ ሕዝብና በውጭ ሀገር የነበሩ ኤርትራውያን ከኢትዮጵያ መገንጠልን መርጠዋል። በሜይ ፳፬ ፣ ፲፱፻፺፫ (1993) እ. ኤ. አ. ኤርትራ ከኢትዮጵያ ነፃነቷን አወጀች።
በሜይ [[1998|፲፱፻፺፰ (1998)]] እ. ኤ. አ. የድንበር ውዝግብ እስከ ጁን [[2000|፳፻ (2000)]] እ. ኤ. አ. ወደ ቀጠለው [[የኢትዮ-ኤርትራ ጦርነት]] አምርቶአል። ይህ ጦርነት የኢትዮጵያ ኢኮኖሚን ጎድቶአል። በሜይ ፲፭ ፣ [[2005|፳፻፭ (2005)]] እ.ኤ.አ. አጠቃላይ ምርጫ ቢካሄድም ተቃዋሚዎች ማጭበርበር እንደነበረ ወንጅለዋል። በአጠቃላይ የተቃዋሚ ፓርቲዎች ከ ፪፻ (200) በላይ የፓርላማ መቀመጫዎችን አሸንፈዋል። ግን አንዳንድ የ[[ቅንጅት ለአንድነትና ለዴሞክራሲ]] ፓርቲ አባሎች ከምርጫው በኋላ ከነበረው ረብሻ ጋር በተያያዘ ታስረው ነበር። በአሁኑ ጊዜ ያለው የፖለቲካ ስርአት በብሄር ላይ የተመሰረተ ፌደራላዊ ስርአት ነው፡፡
== መልክዓ-ምድር ==
ኢትዮጵያ በሰሜን [[ምስራቅ አፍሪካ]] ከ 3-14 ዲግሪ ሰሜን እና ከ 33-48 ዲግሪ ምሥራቅ የምትገኝ አገር ስትሆን የቆዳ ስፋቱዋም 1,127,127 ካሬ ኪ.ሜ. ነው። በሰሜን ከ[[ኤርትራ]] ፣ በምዕራብ ከ[[ሱዳን]]ና [[ደቡብ ሱዳን]] ፣ በደቡብ ከ[[ኬኒያ]] ፣ እንዲሁም በምሥራቅ ከ[[ጅቡቲ]] እና ከ[[ሶማሊያ]] ጋር ትዋሰናለች። የኢትዮጵያ አብዛኛው ግዛት በተራሮች እና አንባዎች የተሞላ ሲሆን ፣ ታላቁ የምሥራቅ አፍሪካ ስምጥ ሸለቆ እነዚህኑ ከፍተኛ ቦታዎች ከሰሜን ምሥራቅ ወደ ደቡብ ምዕራብ በመጋደም ለሁለት ይከፍላቸዋል። በስምጥ ሸለቆው ዙሪያም በረሃማ የሆኑ ዝቅተኛ ቦታዎች ይገኛሉ። ይሄን መሰሉ የ[[መልክዐ፡ምድር (ጂዎግራፊ)|መልክዓ-ምድር]] ልዩነት አገሪቷ የተለያዩ የአየር ንብረት ፣ የአፈር ፣ የዕፅዋት እና የሕዝብ አሰፋፈር ገጽታዎች እንዲኖሯት አስችሏታል። በከፍታና በመልክዓ-ምድራዊ አቀማመጥ የተነሣ በኢትዮጵያ ውስጥ ሦስት ዓይነት የአየር-፡ ንብረት ክልሎች ይገኛሉ። እነሱም፦
* ደጋ – ከፍታቸው ከባሕር ጠለል 2400 ሜትር የሚጀምር እና የሙቀት መጠናቸው ከ 16 ዲግሪ ሴ. ግ. የማይበልጥ
* ወይናደጋ – ከፍታቸው ከባሐር ጠለል ከ 1500 እስከ 2400 ሜትር ፣ ሙቀታቸውም ከ 16 ዲግሪ ሴ. ግ. እስከ 30 ዲግሪ ሴ. ግ. የሚደርስ ፣ እና
* ቆላ – ከባህር ጠለል በታች ጀምሮ እስከ 1500 ሜትር ከፍታ ያላቸው ፣ የሙቀት መጠናቸውም ከ 30 ዲግሪ ሴ. ግ. እስከ 50 ዲግሪ ሴ. ግ. የሚደርስ አካባቢዎች ናቸው።
ዋናው የዝናብ ወቅት ከሰኔ አጋማሽ እስከ መስከረም አጋማሽ ሲሆን ፣ ከሱ ቀደም ብሎ አልፎ አልፎ የሚጥል የበልግ ዝናብ በየካቲት እና በመጋቢት ይከሰታል። የተቀሩት ወራት በአብዛኛው ደረቅ ናቸው።
== አስተዳደራዊ ክልሎች ==
[[ስዕል:Gonder from the Goha hotel.jpg|thumb]]
ከ [[1996|፲፱፻፺፮ (1996)]] እ.ኤ.አ. በፊት ኢትዮጵያ በ ፲፬ ክልሎች ተከፍላ ነበር። በአሁኑ ወቅት በኢትዮጽያ ውስጥ ፱ አስተዳደራዊ ክልሎች ይገኛሉ። አወቃቀራቸውም በህገ-መንግስቱ በተደነገገው መሰረት «በህዝብ አሰፋፈር ፤ ቋንቋ ማንነት እና ፈቃድ ላይ» ተመስርቶ ሲሆን ክልሎቹም፦
# የ[[ትግራይ ክልል]]
# የ[[አፋር ክልል]]
# የ[[አማራ ክልል]]
# የ[[ኦሮሚያ ክልል]]
# የ[[ሶማሌ ክልል]]
# የ[[ቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል]]
# የ[[ደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል]]
# የ[[ጋምቤላ ሕዝቦች ክልል]]
# የ[[ሐረሪ ሕዝብ ክልል]]
# የ[[ሲዳማ ሕዝቦች ክልል|ሲዳማ ሕዝቦች <span lang="am" dir="ltr">''ክልል''</span>]]
ሲሆኑ በተጨማሪም
# [[አዲስ አበባ]] እና
# [[ድሬዳዋ]] እራሳቸውን የቻሉ የአስተዳደር አካባቢዎች ሆነው ተዋቅረዋል።
*ዋና ሰሪ ምዕራፍ ሰሎሞን
== ሕዝብ ==
የኢትዮጵያ ሕዘብ ቁጥር ከ ፼፼ (100000000) በላይ ሲሆን እንዲሁም ከ ፹ (80) በላይ የሚሆኑ ብሔረሰቦች የሚገኙባት «የብሄረሰቦች ሙዚየም» ልትሰኝ የቻለች ሀገር ነች። ትልልቆቹ ብሄረሰቦች ፣ የ[[አማራ]] ፣ እና [[የኦሮሞ]] የ[[ትግራይ]] እንደሁም የ[[ሶማሌ (ብሔር)|ሶማሌ]] ሲሆኑ እነዚሁ ብሄረሰቦች ከጠቅላላው የሀገሪቷ ሕዝብ ቁጥር ከ 3/4<sup>ኛ</sup> በላይ የሚሆነውን ይይዛሉ።
በሃይማኖት በኩልም ሁለቱ ትልልቅ ሃይማኖቶች [[ክርስትና]] እና [[እስልምና]] በስፋት የሚስተዋልባት አገር ናት። የክርስትና እምነት ተከታዮች ከ 55%-60 % ፣ እስልምና ከ35% እሰከ 40% እንዲሁም የፕሮቴስታንት እምነት ተከታዮች ወደ 5%-8% የሚሆነውን ይይዛሉ።
== ቋንቋዎች ==
{{ዋና|የኢትዮጵያ ቋንቋዎች}}
[[ስዕል:Addis Abeba University (Sam Effron).jpg|thumb|አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ]]
በኢትዮጵያ ውስጥ ከ ፹ በላይ ብሔር ብሔረሰቦች የሚኖሩ ሲሆን በቋንቋም በኩል ከ ፹ በላይ የሚሆኑ ቋንቋዎች የሚነገሩባት ሀገር ናት። በአሁኑ ወቅት በአብዛኛው ኢትዮጵያውያን የሚነገሩት ቋንቋዎች [[አማርኛ]] እና [[ኦሮምኛ]] ሲሆኑ ፤ አማርኛ በተለያዩ የሀገሪቱ ክፍል ያሉ ነዋሪዎች የመማሪያ ፤ የመገበያያ እንዲሁም የስራ ቋንቋ ሆኖ የቆየ በመሆኑ በአሁኑ ወቅት የስራ ቋንቋ ነው። በኢትዮጵያ ውስጥ የሚነገሩት ቋንቋዎች [[አፍሮ-ኤስያዊ ቋንቋዎች|አፍሮ-ኤስያዊ]] እና [[ናይሎ ሳህራዊ ቋንቋዎች|ናይሎ ሳህራዊ]] በሚባሉ ሁለት ዋና የቋንቋ ክፍሎች ሊካተቱ ይችላሉ። በአፍሮ-ኤስያዊ የቋንቋ ቤተሰብ ውስጥም [[ኩሻዊ]]፣ [[ኦሞአዊ]] እና [[ሴማዊ]] የሚባሉ ንዑስ ክፍሎች አሉ።
''ኩሻዊ'' ከሚባሉት ቋንቋዎች ዋና ዋናዎቹ [[ኦሮምኛ|አፋን ኦሮሞ]] ፣ [[ሶማልኛ]] ፣ [[አፋርኛ]] ፣ [[ሲዳምኛ]] ፣ [[ሃዲያኛ]] እና [[ከምባትኛ]] ሲሆኑ ከ''አባይ-ሰሃራዊ'' የቋንቋ ምድብ የሚካተቱት [[በርታኛ]] ፣ [[ኩናማኛ]] ፣ [[ጉሙዝኛ]] ፣ [[ሙርሲኛ]] እና የመሳሰሉት ናቸው። እንደ [[ወላይትኛ]] ፣ [[ጋሞኛ]፣
ጎፍኛ ፣ [[ከፋኛ]] ፣ [[ሃመርኛ]] የመሳሰሉት የ''ኦሞአዊ'' ቋንቋ ዘሮች ሲሆኑ አማርኛ ፣ [[ትግርኛ]] ፣ [[ጉራጊኛ]] ፣ [[ስልጢኛ]] ፣ [[ሀደሪኛ]]፣ [[አርጎብኛ]]፣
ጎፍኛ እና መሰል ቋንቋዎች ከ''ሴማዊ'' ቋንቋዎች ይመደባሉ። ዘጋቢ በአወል ሙሀመድ ደራ
== ፊደል ==
[[ስዕል:Ethiopian Television.JPG|thumb]]
የሴሚቲክ ምንጭ ያላቸው እንደ ትግርኛና አማርኛ ያሉት ቋንቋዎች የራሱ የሆነ የተለየ የ[[ፊደል]] ስርአት ያላቸው ሲሆን ይህም ኢትዮጵያን ከአፍሪቃ ብቸኛዋ ባለ ጥንት ፊደል ሀገር ያደርጋታል። እነኚህ የሴሚቲክ ምንጭ ያላችው ቋንቋዎች [[ግዕዝ]] የተባለ በአሁኑ ወቅት ከቤተክርስትያን ውጭ ለዕለት ተዕለት ግልጋሎት ላይ የማይውል ግንድ ዘር አላቸው።
በኣሁኑ ጊዜ ግዕዝ በዩኒኮድ ዕውቅና ያገኙትን የቢለን፣ ቤንች፣ ምኢን፣ ሙርሲ፣ ሱሪ፣ ትግረ፣ ትግርኛ፣ ኣገው፣ ኣውንጂ፣ ኦሮሚፋ፣ ዓማርኛ፣ ዲዚ፣ ዳውሮ፣ ጉሙዝ፣ ጉራጌ፣ ጋሞ ጎፋ እና ግዕዝ ቋንቋዎች የሚጋሯቸውን ቀለሞችና ሌሎች ያጠቃልላል። በፊደሉ ከሚጠቀሙ ቋንቋዎች መካከል ሓረሪ ኣንዱ ነው። መጽሓፍ ቅዱስ ሙሉዉን ወይም በከፊል ከ፲፭፻፮ ዓ.ም. ጀምሮ በግዕዝ ቀለሞች በማተሚያ ቤቶች ከታተሙባቸው ቋንቋዎች መካከል ሃዲያ፣ ሲዳሞ፣ ከምባታ፣ ኦሮሞ፣ ወላይታ እና ጌዴኦ ይገኙበታል። (ደግሞ [[ኣበራ ሞላ]] ይዩ።)
በእጅ ጽሑፍና ማተሚያ ቤቶች ብቻ ይቀርብ የነበረው የግዕዝ ፊደል በ፲፱፻፹ ገደማ ኮምፕዩተራይዝድ ስለሆነ ኣጠቃቀሙ ወደ ኮምፕዩተር ዞሯል። ከእዚያም ወዲህ ፊደሉ የዩኒኮድ የዓለም ፊደላት መደብ ውስጥ ስለገባ እያንዳንዱ ቀለም የእራሱ ስፍራ ኣለው። ([[:en:Ethiopic_(Unicode_block)]]) ይህ የኣማርኛ ውክፔድያ ድረገጽም የቀረበው በእዚሁ ፊደል ነው። ከቅርብ ጊዜ ወዲህም ፊደሉን በእጅ ስልክ መጠቀም ተችሏል። ለፊደሉ ኣጠቃቀም ኣስፈላጊ ሆነው የተፈጠሩ ኣዳዲስ የቴክኖሎጂ ዘዴዎችም የዩናይትድ እስቴትስ የባለቤትነት መታወቂያ ወይንም ፓተንት ማግኘት ጀምረዋል። [http://pdfpiw.uspto.gov/.piw?Docid=09000957&homeurl=http%3A%2F%2Fpatft.uspto.gov%2Fnetacgi%2Fnph-Parser%3FSect1%3DPTO1%2526Sect2%3DHITOFF%2526d%3DPALL%2526p%3D1%2526u%3D%25252Fnetahtml%25252FPTO%25252Fsrchnum.htm%2526r%3D1%2526f%3DG%2526l%3D50%2526s1%3D9000957.PN.%2526OS%3DPN%2F9000957%2526RS%3DPN%2F9000957&PageNum=&Rtype=&SectionNum=&idkey=NONE&Input=View+first+page] [https://www.google.com/patents/US20090179778?dq=9,000,957]
== ባህል እና ሃይማኖት ==
{{ዋና|የኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር}}
{| border="2" cellpadding="4" cellspacing="0" style="margin: 1em 1em 1em 0; border: 1px #aaa solid; border-collapse: collapse; font-size: 95%;" align="center"
|+<font size="+1">''የህዝብ በዓላት''</font>
|-
! style="background:#efefef;" | ቀን
! style="background:#efefef;" | የበዓሉ ሥም
! style="background:#efefef;" | የበዓሉ ሥም በእንግሊዝኛ
! style="background:#efefef;" | አስተያየት
|-
| [[መስከረም 1|መስከረም ፩]]
| [[እንቁጣጣሽ]]
|''Ethiopian New Year''
|
|-
| መስከረም ፲፯
| [[መስቀል]]
|''Finding of the True Cross''
|
|-
| ጥቅምት ፳፬
| [[ኢድ አል ፈጥር]]
|''End of Ramadan''
| ይለዋወጣል ፣ ይህ ቀን ለ ፲፱፻፺፰ ዓ. ም. ነው
|-
| ታኅሣሥ ፳፱
| [[ገና]]
|''Christmas''
|
|-
| ጥር ፪
| [[ኢድ አል አደሃ]]
|''Eid ul-Adha'' (''Feast of the Sacrifice'')
| ይለዋወጣል፣ ይህ ቀን ፲፱፻፺፰ ዓ. ም. ነው
|-
| ጥር ፲፩
| [[ጥምቀት]]
|''Epiphany''
|
|-
| የካቲት ፳፫
| [[የአድዋ ድል መታሰቢያ በዓል]]
|''Battle of Adowa Commemoration Day''
|
|-
| ሚያዚያ ፬
| [[መውሊድ]] (የ[[ነብዩ መሃመድ]] የልደት ቀን)
|''Birthday of The Prophet Muhammad''
| ይለዋወጣል ፣ ይህ ቀን ለ ፲፱፻፺፰ ዓ. ም. ነው
|-
| ሚያዚያ ፲፫
| [[ስቅለት]]
|''Good Friday'' (''Crucifixion'')
| ይለዋወጣል ፣ ይህ ቀን ለ ፲፱፻፺፰ ዓ. ም. ነው
|-
| ሚያዚያ ፲፭
| [[ትንሳዔ]] ([[ፋሲካ]])
|''Easter''
| ይለዋወጣል፣ ይህ ቀን ለ ፲፱፻፺፰ ዓ. ም. ነው
|-
| ሚያዚያ ፳፯
| የጀግኖች አርበኞች መታሰቢያ ቀን
|''Patriots' Day''
|
|-
| ግንቦት ፳
| [[ደርግ]] የወደቀበት ቀን
|''End of the Derg Regime''
|
|}
== የውጭ መያያዣዎች ==
*[http://pdfpiw.uspto.gov/.piw?Docid=09000957&homeurl=http%3A%2F%2Fpatft.uspto.gov%2Fnetacgi%2Fnph-Parser%3FSect1%3DPTO1%2526Sect2%3DHITOFF%2526d%3DPALL%2526p%3D1%2526u%3D%25252Fnetahtml%25252FPTO%25252Fsrchnum.htm%2526r%3D1%2526f%3DG%2526l%3D50%2526s1%3D9000957.PN.%2526OS%3DPN%2F9000957%2526RS%3DPN%2F9000957&PageNum=&Rtype=&SectionNum=&idkey=NONE&Input=View+first+page] Ethiopic Character Entry
*[https://patents.google.com/patent/US9733724B2/en] Phonetic Keyboards
{{commons|ኢትዮጵያ}}
{{የኢትዮጵያ_መረጃ}}
{{የኢትዮጵያ ከተሞች}}
{{በአፍሪካ ውስጥ የሚገኙ አገሮች}}
[[መደብ:ኢትዮጵያ|*]]
t7q3mar9mua5sz78cg5oyt566zje0wi
አገው
0
22381
372098
370431
2022-07-20T14:37:28Z
196.190.60.134
wikitext
text/x-wiki
'''[[አገውምድር|አገው:(አገውኛ_ሳባ_ግእዝ)]]''' -በ[[ኢትዮጵያ]] ና ኤርትራ ከሚገኙ ቀደምት ህዝቦች መካከል አንዱ ና ገናና ህዝብ ነው''[[ሰቆጣ|።]]''
አገው በውስጡ የተለያዩ ማህበራዊ ስያሜዎችን የያዘ ጥንታዊ ሕዝብ ሲሆን በ ሰቆጣ(ዋግ ኽምራ) በጎጃም( አዊ፡ኩሊሲ )፡በጎንደር (ቅማንት ፡ቋራ /ኩሊሲ፡ቤተ እስራኤል )ሲሆን በትግራይ(( ተምቤን፡እንደርታ፡:ኮረም/ወፍላ:ዛታ ከይላ(ውቕሮ፡ኣኽሱም፡ሰለኽለኻ) ፣በኤርትራ (ብሊን ፡ኣደከማ ፡))በመተከል (ኩሊሲ/ቋራ
) የሚሉ ስያሜዎች ናቸው። የአገው ሕዝብ ከኣኽሱም ቀጠናዊ መንግስት ባለቤትነትና የሳባ ስርወ መንግስትን በኣኽሱም አስተዳደር ቁጥጥር ስር ከተደረጉበትና የቀይሕ ባህር የንግድ ቋንቋ መሆን ከቻለው አዲስ የ"ግዕዝ" ፊደላትን ከፈጠረበት ዘመን በተናጠል ከ900 እስከ 1270 ዓ/ም ኢትዮጵያን ያስተዳደረው የዛጔ-ሥረው መንግሥት ባለቤትም ነው።ከአገው ሕዝብ የሥልጣኔ ምንጭ እነ ቅዱስ ላሊበላ ይገኙበታል።በመጀመሪያው ክፍለ ዘመን ይኖር የነበር፤አንድ Gaius plinius የተባለ ታዋቂ የታሪክ ፅሀፊ፣በወቅቱ በኢትዮጵያ ታራራማ ቦታዎች ይኖር ስለነበረው የአገው ሕዝብ አኗኗር፣በሰፊው በመፅሀፉ አስፍሯል።<ref>classi</ref>
'''ቋንቋ፦ አገውኛ ፣ አማርኛ ፣ ትግርኛ፡አረብኛ፡'''
==ፊደል==
የ[[ግዕዝ]]ን ፊደል ከሚጠቀሙ የኢትዮጵያ ጎሳዎች የኣገው ሕዝብ አንዱና ዋነኛው ነው። ሕዝቡ የሚጠቀምበትም ለየት ያሉ ድምጾች የራሳቸው ቀለሞች ኣሏቸው።
==ሕዝብ ቁጥር==
በኢትዮጵያ ወደ ከ 9,000,000 እስከ 10,000,000 የሚሆኑ አገዎች ሲኖሩ፣በኤርትራ ደሞ ቁጥራቸው 150,000 የሚደርስ አገው ብሌኖች ይኖራሉ።
== መልክዓ ምድር:-ኤርትራ፡ትግራይ፡ጎንደር፡ዋግ_ላስታ፡ጎዣም፡ ==
== የአገው ሕዝብ አሁን በሚኖርባቸው በኤርትራ ፡በትግራይ፡በጎንደር፡በጎዣም፡በላስታ አካባቢዎች ራሱን የሚገልጸው በተለያየ መገለጫ ቢሆንም በስፋት የሚታወቁት አዊ ፡ኽምራ፡ቅማንት ፡ብሊን በሚሉ አካባቢያዊ መጠሪያዎች ነው ! ==
== የስያሜው እድገት ከራሳቸው ወይም በጋራ ከሚገኝ ማህበረሰብ ክፍሎች ተጨማሪ ቋንቋ የተዋሱት ነው ==
== ✓አዊ ማለት አገው ማለት ነው ፡የቃሉ መነሻና ምንጭ የራሱ ቋንቋ አገውኛ ነው ሌሎችንም ራሱንም አገው ለማለት ና ለመግለጽ ይህንኑ ቃል ይጠቀማል። ==
== ✓ ኽምራ ማለት አገው ማለት ነው የቃሉ መነሻና ምንጭ የራሱ ቋንቋ አገውኛ ነው ፡ሌሎቹንም ራሱንም አገው ለማለት ይኸንኑ ቃል ይጠቀማል። ==
== ✓ቅማንት ማለት የቤተሰብ ውቅር አሰያየም ወይም የባሕላዊ ሃይማኖት ማህበረሰባዊ ልየታ ሲሆን የቃሉ መነሻና ምንጭ አማርኛ ነው ፡ ቃሉን የሚጠቀሙት የኦርቶዶክስ ክርስትያን ተከታዬች ሲሆኑ ክርስትናም ይሁን ይሁዲ እምነት የማይከተሉትን አገዎችን ክርስትያን አማሮች የሚገልጹበት ስያሜ ነው ። ==
== ✓ብሊን ማለት አገው ማለት ነው ፡የቃሉ መነሻና ምንጭ የራሱ አገውኛ ቋንቋ፡የቤላ ትውፊትና በጋራ ካሉት የሳሆ ቋንቋ ተናጋሪዎች የተወሰደ ሲሆን አገዎች ራሳቸውንና ሌሎች የማህበረሰብ ክፍሎች ደግሞ አገዎችን ለመግለጽ ይጠቀሙበታል። ==
== በጎዣም _ አዊ ፡በላስታና ዋግ _ኽምራ፡በጎንደር _ቅማንት ፡በኤርትራ _ብሊን በሚሉ አካባቢያዊ መጠሪያዎች ነው ! ==
== የስያሜው እድገት ከራሳቸው ወይም በጋራ ከሚገኝ ማህበረሰብ ክፍሎች ተጨማሪ ቋንቋ የተዋሱት ነው ==
== ✓አዊ ማለት አገው ማለት ነው ፡የቃሉ መነሻና ምንጭ የራሱ ቋንቋ አገውኛ ነው ሌሎችንም ራሱንም አገው ለማለት ና ለመግለጽ ይህንኑ ቃል ይጠቀማል። ==
== ✓ ኽምራ ማለት አገው ማለት ነው የቃሉ መነሻና ምንጭ የራሱ ቋንቋ አገውኛ ነው ፡ሌሎቹንም ራሱንም አገው ለማለት ይኸንኑ ቃል ይጠቀማል። ==
== ✓ቅማንት ማለት የቤተሰብ ውቅር አሰያየም ወይም የባሕላዊ ሃይማኖት ማህበረሰባዊ ልየታ ሲሆን የቃሉ መነሻና ምንጭ አማርኛ ነው ፡ ቃሉን የሚጠቀሙት የኦርቶዶክስ ክርስትያን ተከታዬች ሲሆኑ ክርስትናም ይሁን ይሁዲ እምነት የማይከተሉትን ቀደምት አገዎችን ክርስትያን አማሮች የሚገልጹበት ስያሜ ነው ። ==
== ✓ብሊን ማለት አገው ማለት ነው ፡የቃሉ መነሻና ምንጭ የራሱ አገውኛ ቋንቋ፡የቤላ ትውፊትና በጋራ ካሉት የሳሆ ቋንቋ ተናጋሪዎች የተወሰደ ሲሆን አገዎች ራሳቸውንና ሌሎች የማህበረሰብ ክፍሎች ደግሞ አገዎችን ለመግለጽ ይጠቀሙበታል። ==
==ታዋቂ ሰዎች Wagshum Gobeze, Lalibela
{{መዋቅር-ብሔር}}
[[መደብ:የኢትዮጵያ ብሔሮች]]
if4hcxswlhyp0amwtomju9iz7t9gm50
372099
372098
2022-07-20T14:38:06Z
196.190.60.134
wikitext
text/x-wiki
'''[[አገውምድር|አገው:(አገውኛ_ሳባ_ግእዝ)]]''' -በ[[ኢትዮጵያ]] ና ኤርትራ ከሚገኙ ቀደምት ህዝቦች መካከል አንዱ ና ገናና ህዝብ ነው''[[ሰቆጣ|።]]''
አገው በውስጡ የተለያዩ ማህበራዊ ስያሜዎችን የያዘ ጥንታዊ ሕዝብ ሲሆን በ ሰቆጣ(ዋግ ኽምራ) በጎጃም( አዊ፡ኩሊሲ )፡በጎንደር (ቅማንት ፡ቋራ /ኩሊሲ፡ቤተ እስራኤል )ሲሆን በትግራይ(( ተምቤን፡እንደርታ፡:ኮረም/ወፍላ:ዛታ ከይላ(ውቕሮ፡ኣኽሱም፡ሰለኽለኻ) ፣በኤርትራ (ብሊን ፡ኣደከማ ፡))በመተከል (ኩሊሲ/ቋራ
) የሚሉ ስያሜዎች ናቸው። የአገው ሕዝብ ከኣኽሱም ቀጠናዊ መንግስት ባለቤትነትና የሳባ ስርወ መንግስትን በኣኽሱም አስተዳደር ቁጥጥር ስር ከተደረጉበትና የቀይሕ ባህር የንግድ ቋንቋ መሆን ከቻለው አዲስ የ"ግዕዝ" ፊደላትን ከፈጠረበት ዘመን በተናጠል ከ900 እስከ 1270 ዓ/ም ኢትዮጵያን ያስተዳደረው የዛጔ-ሥረው መንግሥት ባለቤትም ነው።ከአገው ሕዝብ የሥልጣኔ ምንጭ እነ ቅዱስ ላሊበላ ይገኙበታል።በመጀመሪያው ክፍለ ዘመን ይኖር የነበር፤አንድ Gaius plinius የተባለ ታዋቂ የታሪክ ፅሀፊ፣በወቅቱ በኢትዮጵያ ታራራማ ቦታዎች ይኖር ስለነበረው የአገው ሕዝብ አኗኗር፣በሰፊው በመፅሀፉ አስፍሯል።<ref>classi</ref>
'''ቋንቋ፦ አገውኛ ፣ አማርኛ ፣ ትግርኛ፡አረብኛ፡'''
==ፊደል==
የ[[ግዕዝ]]ን ፊደል ከሚጠቀሙ የኢትዮጵያ ጎሳዎች የኣገው ሕዝብ አንዱና ዋነኛው ነው። ሕዝቡ የሚጠቀምበትም ለየት ያሉ ድምጾች የራሳቸው ቀለሞች ኣሏቸው።
==ሕዝብ ቁጥር==
በኢትዮጵያ ወደ ከ 9,000,000 እስከ 10,000,000 የሚሆኑ አገዎች ሲኖሩ፣በኤርትራ ደሞ ቁጥራቸው 150,000 የሚደርስ አገው ብሌኖች ይኖራሉ።
== መልክዓ ምድር:-ኤርትራ፡ትግራይ፡ጎንደር፡ዋግ_ላስታ፡ጎዣም፡ ==
== የአገው ሕዝብ አሁን በሚኖርባቸው በኤርትራ ፡በትግራይ፡በጎንደር፡በጎዣም፡በላስታ አካባቢዎች ራሱን የሚገልጸው በተለያየ መገለጫ ቢሆንም በስፋት የሚታወቁት አዊ ፡ኽምራ፡ቅማንት ፡ብሊን በሚሉ አካባቢያዊ መጠሪያዎች ነው ! ==
== የስያሜው እድገት ከራሳቸው ወይም በጋራ ከሚገኝ ማህበረሰብ ክፍሎች ተጨማሪ ቋንቋ የተዋሱት ነው ==
== ✓አዊ ማለት አገው ማለት ነው ፡የቃሉ መነሻና ምንጭ የራሱ ቋንቋ አገውኛ ነው ሌሎችንም ራሱንም አገው ለማለት ና ለመግለጽ ይህንኑ ቃል ይጠቀማል። ==
== ✓ ኽምራ ማለት አገው ማለት ነው የቃሉ መነሻና ምንጭ የራሱ ቋንቋ አገውኛ ነው ፡ሌሎቹንም ራሱንም አገው ለማለት ይኸንኑ ቃል ይጠቀማል። ==
== ✓ቅማንት ማለት የቤተሰብ ውቅር አሰያየም ወይም የባሕላዊ ሃይማኖት ማህበረሰባዊ ልየታ ሲሆን የቃሉ መነሻና ምንጭ አማርኛ ነው ፡ ቃሉን የሚጠቀሙት የኦርቶዶክስ ክርስትያን ተከታዬች ሲሆኑ ክርስትናም ይሁን ይሁዲ እምነት የማይከተሉትን አገዎችን ክርስትያን አማሮች የሚገልጹበት ስያሜ ነው ። ==
== ✓ብሊን ማለት አገው ማለት ነው ፡የቃሉ መነሻና ምንጭ የራሱ አገውኛ ቋንቋ፡የቤላ ትውፊትና በጋራ ካሉት የሳሆ ቋንቋ ተናጋሪዎች የተወሰደ ሲሆን አገዎች ራሳቸውንና ሌሎች የማህበረሰብ ክፍሎች ደግሞ አገዎችን ለመግለጽ ይጠቀሙበታል። ==
== በጎዣም _ አዊ ፡በላስታና ዋግ _ኽምራ፡በጎንደር _ቅማንት ፡በኤርትራ _ብሊን በሚሉ አካባቢያዊ መጠሪያዎች ነው ! ==
== የስያሜው እድገት ከራሳቸው ወይም በጋራ ከሚገኝ ማህበረሰብ ክፍሎች ተጨማሪ ቋንቋ የተዋሱት ነው ==
== ✓አዊ ማለት አገው ማለት ነው ፡የቃሉ መነሻና ምንጭ የራሱ ቋንቋ አገውኛ ነው ሌሎችንም ራሱንም አገው ለማለት ና ለመግለጽ ይህንኑ ቃል ይጠቀማል። ==
== ✓ ኽምራ ማለት አገው ማለት ነው የቃሉ መነሻና ምንጭ የራሱ ቋንቋ አገውኛ ነው ፡ሌሎቹንም ራሱንም አገው ለማለት ይኸንኑ ቃል ይጠቀማል። ==
== ✓ቅማንት ማለት የቤተሰብ ውቅር አሰያየም ወይም የባሕላዊ ሃይማኖት ማህበረሰባዊ ልየታ ሲሆን የቃሉ መነሻና ምንጭ አማርኛ ነው ፡ ቃሉን የሚጠቀሙት የኦርቶዶክስ ክርስትያን ተከታዬች ሲሆኑ ክርስትናም ይሁን ይሁዲ እምነት የማይከተሉትን አገዎችን ክርስትያን አማሮች የሚገልጹበት ስያሜ ነው ። ==
== ✓ብሊን ማለት አገው ማለት ነው ፡የቃሉ መነሻና ምንጭ የራሱ አገውኛ ቋንቋ፡የቤላ ትውፊትና በጋራ ካሉት የሳሆ ቋንቋ ተናጋሪዎች የተወሰደ ሲሆን አገዎች ራሳቸውንና ሌሎች የማህበረሰብ ክፍሎች ደግሞ አገዎችን ለመግለጽ ይጠቀሙበታል። ==
==ታዋቂ ሰዎች Wagshum Gobeze, Lalibela
{{መዋቅር-ብሔር}}
[[መደብ:የኢትዮጵያ ብሔሮች]]
tlo1raqdvnzbu6xvzilvoee0t5jqkve
372100
372099
2022-07-20T14:39:29Z
196.190.60.134
wikitext
text/x-wiki
'''[[አገውምድር|አገው:(አገውኛ_ሳባ_ግእዝ)]]''' -በ[[ኢትዮጵያ]] ና ኤርትራ ከሚገኙ ቀደምት ህዝቦች መካከል አንዱ ና ገናና ህዝብ ነው''[[ሰቆጣ|።]]''
አገው በውስጡ የተለያዩ ማህበራዊ ስያሜዎችን የያዘ ጥንታዊ ሕዝብ ሲሆን በ ሰቆጣ(ዋግ ኽምራ) በጎጃም( አዊ፡ኩሊሲ )፡በጎንደር (ቅማንት ፡ቋራ /ኩሊሲ፡ቤተ እስራኤል )ሲሆን በትግራይ(( ተምቤን፡እንደርታ፡:ኮረም/ወፍላ:ዛታ ከይላ(ውቕሮ፡ኣኽሱም፡ሰለኽለኻ) ፣በኤርትራ (ብሊን ፡ኣደከማ ፡))በመተከል (ኩሊሲ/ቋራ
) የሚሉ ስያሜዎች ናቸው። የአገው ሕዝብ ከኣኽሱም ቀጠናዊ መንግስት ባለቤትነትና የሳባ ስርወ መንግስትን በኣኽሱም አስተዳደር ቁጥጥር ስር ከተደረጉበትና የቀይሕ ባህር የንግድ ቋንቋ መሆን ከቻለው አዲስ የ"ግዕዝ" ፊደላትን ከፈጠረበት ዘመን በተናጠል ከ900 እስከ 1270 ዓ/ም ኢትዮጵያን ያስተዳደረው የዛጔ-ሥረው መንግሥት ባለቤትም ነው።ከአገው ሕዝብ የሥልጣኔ ምንጭ እነ ቅዱስ ላሊበላ ይገኙበታል።በመጀመሪያው ክፍለ ዘመን ይኖር የነበር፤አንድ Gaius plinius የተባለ ታዋቂ የታሪክ ፅሀፊ፣በወቅቱ በኢትዮጵያ ታራራማ ቦታዎች ይኖር ስለነበረው የአገው ሕዝብ አኗኗር፣በሰፊው በመፅሀፉ አስፍሯል።<ref>classi</ref>
'''ቋንቋ፦ አገውኛ ፣ አማርኛ ፣ ትግርኛ፡አረብኛ፡'''
==ፊደል==
የ[[ግዕዝ]]ን ፊደል ከሚጠቀሙ የኢትዮጵያ ጎሳዎች የኣገው ሕዝብ አንዱና ዋነኛው ነው። ሕዝቡ የሚጠቀምበትም ለየት ያሉ ድምጾች የራሳቸው ቀለሞች ኣሏቸው።
==ሕዝብ ቁጥር==
በኢትዮጵያ ወደ ከ 9,000,000 እስከ 10,000,000 የሚሆኑ አገዎች ሲኖሩ፣በኤርትራ ደሞ ቁጥራቸው 150,000 የሚደርስ አገው ብሌኖች ይኖራሉ።
== መልክዓ ምድር:-ኤርትራ፡ትግራይ፡ጎንደር፡ዋግ_ላስታ፡ጎዣም፡ ==
== የአገው ሕዝብ አሁን በሚኖርባቸው በኤርትራ ፡በትግራይ፡በጎንደር፡በጎዣም፡በላስታ አካባቢዎች ራሱን የሚገልጸው በተለያየ መገለጫ ቢሆንም በስፋት የሚታወቁት አዊ ፡ኽምራ፡ቅማንት ፡ብሊን በሚሉ አካባቢያዊ መጠሪያዎች ነው ! ==
== የስያሜው እድገት ከራሳቸው ወይም በጋራ ከሚገኝ ማህበረሰብ ክፍሎች ተጨማሪ ቋንቋ የተዋሱት ነው ==
== ✓"አዊ "፡የቃሉ መነሻና ምንጭ የራሱ ቋንቋ አገውኛ ሲሆን ሌሎችንም ራሱንም አገው ለማለት ና ለመግለጽ ይህንኑ ቃል ይጠቀማል። ==
== ✓ ኽምራ ማለት አገው ማለት ነው የቃሉ መነሻና ምንጭ የራሱ ቋንቋ አገውኛ ነው ፡ሌሎቹንም ራሱንም አገው ለማለት ይኸንኑ ቃል ይጠቀማል። ==
== ✓ቅማንት ማለት የቤተሰብ ውቅር አሰያየም ወይም የባሕላዊ ሃይማኖት ማህበረሰባዊ ልየታ ሲሆን የቃሉ መነሻና ምንጭ አማርኛ ነው ፡ ቃሉን የሚጠቀሙት የኦርቶዶክስ ክርስትያን ተከታዬች ሲሆኑ ክርስትናም ይሁን ይሁዲ እምነት የማይከተሉትን አገዎችን ክርስትያን አማሮች የሚገልጹበት ስያሜ ነው ። ==
== ✓ብሊን ማለት አገው ማለት ነው ፡የቃሉ መነሻና ምንጭ የራሱ አገውኛ ቋንቋ፡የቤላ ትውፊትና በጋራ ካሉት የሳሆ ቋንቋ ተናጋሪዎች የተወሰደ ሲሆን አገዎች ራሳቸውንና ሌሎች የማህበረሰብ ክፍሎች ደግሞ አገዎችን ለመግለጽ ይጠቀሙበታል። ==
== በጎዣም _ አዊ ፡በላስታና ዋግ _ኽምራ፡በጎንደር _ቅማንት ፡በኤርትራ _ብሊን በሚሉ አካባቢያዊ መጠሪያዎች ነው ! ==
== የስያሜው እድገት ከራሳቸው ወይም በጋራ ከሚገኝ ማህበረሰብ ክፍሎች ተጨማሪ ቋንቋ የተዋሱት ነው ==
== ✓አዊ ማለት አገው ማለት ነው ፡የቃሉ መነሻና ምንጭ የራሱ ቋንቋ አገውኛ ነው ሌሎችንም ራሱንም አገው ለማለት ና ለመግለጽ ይህንኑ ቃል ይጠቀማል። ==
== ✓ ኽምራ ማለት አገው ማለት ነው የቃሉ መነሻና ምንጭ የራሱ ቋንቋ አገውኛ ነው ፡ሌሎቹንም ራሱንም አገው ለማለት ይኸንኑ ቃል ይጠቀማል። ==
== ✓ቅማንት ማለት የቤተሰብ ውቅር አሰያየም ወይም የባሕላዊ ሃይማኖት ማህበረሰባዊ ልየታ ሲሆን የቃሉ መነሻና ምንጭ አማርኛ ነው ፡ ቃሉን የሚጠቀሙት የኦርቶዶክስ ክርስትያን ተከታዬች ሲሆኑ ክርስትናም ይሁን ይሁዲ እምነት የማይከተሉትን አገዎችን ክርስትያን አማሮች የሚገልጹበት ስያሜ ነው ። ==
== ✓ብሊን ማለት አገው ማለት ነው ፡የቃሉ መነሻና ምንጭ የራሱ አገውኛ ቋንቋ፡የቤላ ትውፊትና በጋራ ካሉት የሳሆ ቋንቋ ተናጋሪዎች የተወሰደ ሲሆን አገዎች ራሳቸውንና ሌሎች የማህበረሰብ ክፍሎች ደግሞ አገዎችን ለመግለጽ ይጠቀሙበታል። ==
==ታዋቂ ሰዎች Wagshum Gobeze, Lalibela
{{መዋቅር-ብሔር}}
[[መደብ:የኢትዮጵያ ብሔሮች]]
6yodkm9lybd7qm5fwgjcbl2gg2act0s
372101
372100
2022-07-20T14:40:36Z
196.190.60.134
wikitext
text/x-wiki
'''[[አገውምድር|አገው:(አገውኛ_ሳባ_ግእዝ)]]''' -በ[[ኢትዮጵያ]] ና ኤርትራ ከሚገኙ ቀደምት ህዝቦች መካከል አንዱ ና ገናና ህዝብ ነው''[[ሰቆጣ|።]]''
አገው በውስጡ የተለያዩ ማህበራዊ ስያሜዎችን የያዘ ጥንታዊ ሕዝብ ሲሆን በ ሰቆጣ(ዋግ ኽምራ) በጎጃም( አዊ፡ኩሊሲ )፡በጎንደር (ቅማንት ፡ቋራ /ኩሊሲ፡ቤተ እስራኤል )ሲሆን በትግራይ(( ተምቤን፡እንደርታ፡:ኮረም/ወፍላ:ዛታ ከይላ(ውቕሮ፡ኣኽሱም፡ሰለኽለኻ) ፣በኤርትራ (ብሊን ፡ኣደከማ ፡))በመተከል (ኩሊሲ/ቋራ
) የሚሉ ስያሜዎች ናቸው። የአገው ሕዝብ ከኣኽሱም ቀጠናዊ መንግስት ባለቤትነትና የሳባ ስርወ መንግስትን በኣኽሱም አስተዳደር ቁጥጥር ስር ከተደረጉበትና የቀይሕ ባህር የንግድ ቋንቋ መሆን ከቻለው አዲስ የ"ግዕዝ" ፊደላትን ከፈጠረበት ዘመን በተናጠል ከ900 እስከ 1270 ዓ/ም ኢትዮጵያን ያስተዳደረው የዛጔ-ሥረው መንግሥት ባለቤትም ነው።ከአገው ሕዝብ የሥልጣኔ ምንጭ እነ ቅዱስ ላሊበላ ይገኙበታል።በመጀመሪያው ክፍለ ዘመን ይኖር የነበር፤አንድ Gaius plinius የተባለ ታዋቂ የታሪክ ፅሀፊ፣በወቅቱ በኢትዮጵያ ታራራማ ቦታዎች ይኖር ስለነበረው የአገው ሕዝብ አኗኗር፣በሰፊው በመፅሀፉ አስፍሯል።<ref>classi</ref>
'''ቋንቋ፦ አገውኛ ፣ አማርኛ ፣ ትግርኛ፡አረብኛ፡'''
==ፊደል==
የ[[ግዕዝ]]ን ፊደል ከሚጠቀሙ የኢትዮጵያ ጎሳዎች የኣገው ሕዝብ አንዱና ዋነኛው ነው። ሕዝቡ የሚጠቀምበትም ለየት ያሉ ድምጾች የራሳቸው ቀለሞች ኣሏቸው።
==ሕዝብ ቁጥር==
በኢትዮጵያ ወደ ከ 9,000,000 እስከ 10,000,000 የሚሆኑ አገዎች ሲኖሩ፣በኤርትራ ደሞ ቁጥራቸው 150,000 የሚደርስ አገው ብሌኖች ይኖራሉ።
== መልክዓ ምድር:-ኤርትራ፡ትግራይ፡ጎንደር፡ዋግ_ላስታ፡ጎዣም፡ ==
== የአገው ሕዝብ አሁን በሚኖርባቸው በኤርትራ ፡በትግራይ፡በጎንደር፡በጎዣም፡በላስታ አካባቢዎች ራሱን የሚገልጸው በተለያየ መገለጫ ቢሆንም በስፋት የሚታወቁት አዊ ፡ኽምራ፡ቅማንት ፡ብሊን በሚሉ አካባቢያዊ መጠሪያዎች ነው ! ==
== የስያሜው እድገት ከራሳቸው ወይም በጋራ ከሚገኝ ማህበረሰብ ክፍሎች ተጨማሪ ቋንቋ የተዋሱት ነው ==
== ✓"አዊ "፡የቃሉ መነሻና ምንጭ የራሱ ቋንቋ አገውኛ ሲሆን ሌሎችንም ራሱንም አገው ለማለት ና ለመግለጽ ይህንኑ ቃል ይጠቀማል። ==
== ✓ ኽምራ ማለት አገው ማለት ነው የቃሉ መነሻና ምንጭ የራሱ ቋንቋ አገውኛ ነው ፡ሌሎቹንም ራሱንም አገው ለማለት ይኸንኑ ቃል ይጠቀማል። ==
== ✓ቅማንት ማለት የቤተሰብ ውቅር አሰያየም ወይም የባሕላዊ ሃይማኖት ማህበረሰባዊ ልየታ ሲሆን የቃሉ መነሻና ምንጭ አማርኛ ነው ፡ ቃሉን የሚጠቀሙት የኦርቶዶክስ ክርስትያን ተከታዬች ሲሆኑ ክርስትናም ይሁን ይሁዲ እምነት የማይከተሉትን አገዎችን ክርስትያን አማሮች የሚገልጹበት ስያሜ ነው ። ==
== ✓ብሊን ማለት አገው ማለት ነው ፡የቃሉ መነሻና ምንጭ የራሱ አገውኛ ቋንቋ፡የቤላ ትውፊትና በጋራ ካሉት የሳሆ ቋንቋ ተናጋሪዎች የተወሰደ ሲሆን አገዎች ራሳቸውንና ሌሎች የማህበረሰብ ክፍሎች ደግሞ አገዎችን ለመግለጽ ይጠቀሙበታል። ==
== በጎዣም _ አዊ ፡በላስታና ዋግ _ኽምራ፡በጎንደር _ቅማንት ፡በኤርትራ _ብሊን በሚሉ አካባቢያዊ መጠሪያዎች ነው ! ==
== የስያሜው እድገት ከራሳቸው ወይም በጋራ ከሚገኝ ማህበረሰብ ክፍሎች ተጨማሪ ቋንቋ የተዋሱት ነው ==
== ✓"አዊ "የቃሉ መነሻና ምንጭ የራሱ ቋንቋ አገውኛ ሲሆን ሌሎችንም ራሱንም አገው ለማለት ና ለመግለጽ ይህንኑ ቃል ይጠቀማል። ==
== ✓ ኽምራ ማለት አገው ማለት ነው የቃሉ መነሻና ምንጭ የራሱ ቋንቋ አገውኛ ነው ፡ሌሎቹንም ራሱንም አገው ለማለት ይኸንኑ ቃል ይጠቀማል። ==
== ✓ቅማንት ማለት የቤተሰብ ውቅር አሰያየም ወይም የባሕላዊ ሃይማኖት ማህበረሰባዊ ልየታ ሲሆን የቃሉ መነሻና ምንጭ አማርኛ ነው ፡ ቃሉን የሚጠቀሙት የኦርቶዶክስ ክርስትያን ተከታዬች ሲሆኑ ክርስትናም ይሁን ይሁዲ እምነት የማይከተሉትን አገዎችን ክርስትያን አማሮች የሚገልጹበት ስያሜ ነው ። ==
== ✓ብሊን ማለት አገው ማለት ነው ፡የቃሉ መነሻና ምንጭ የራሱ አገውኛ ቋንቋ፡የቤላ ትውፊትና በጋራ ካሉት የሳሆ ቋንቋ ተናጋሪዎች የተወሰደ ሲሆን አገዎች ራሳቸውንና ሌሎች የማህበረሰብ ክፍሎች ደግሞ አገዎችን ለመግለጽ ይጠቀሙበታል። ==
==ታዋቂ ሰዎች Wagshum Gobeze, Lalibela
{{መዋቅር-ብሔር}}
[[መደብ:የኢትዮጵያ ብሔሮች]]
qmi8fvaeac6s5vas2i980bbnbtz305m
ቅዱስ ሩፋኤል
0
49985
372102
370288
2022-07-20T18:31:16Z
ክርስቶስሰምራ
27288
wikitext
text/x-wiki
{{infobox|abovestyle=background:#7CB9E8|above=ቅዱስ ሩፋኤል<br>መንፈሳዊ ሐኪም|image=[[File:Vaccaro-nicola-1637-1717-italy-tobias-and-the-angel.jpg|241px ]]|caption=ቅዱስ ሩፋኤል ከጦቢት ጋር|headerstyle=background:#7CB9E8|header1= ሊቀ መላዕክት|headerstyle=background:#7CB9E8|header8=<span style="color:#FFBF00">
</span>|label1=|data1=|label2=ሩፋኤል ማለት|data2= እግዚአብሔር ያድናል (ይፈውሳል) ፣ ደስታ ማለት ነው |label3=የንግሥ ቀን|data3=[[ጳጉሜ ፫]] ቀን[https://play.google.com/store/apps/details?id=patristicpublishing.eth ስንክሳር]|label4=የሚከበረው|data4=በመላዕክት አማላጅነት በሚያምኑ በተለይ በኦርቶዶክስና ካቶሊክ ቤተክርስቲያኖች|label5=|data5=|captionstyle=|header5=}}
ቅዱስ ሩፋኤል ([[ዕብራይስጥ|በዕብራይስጥ]]: רָפָאֵל) ሲነበብ ሩፋኤል ፣ ከ፯ቱ ሊቀመላእክት መዐረጉ ሦሥተኛ ነው ።
ሩፋኤል መላእከ ኃይል
[[ግዕዝ|በግዕዝ]] :
*ፈታሔ መኀፀን ወሰፋድል ።
*መወለድ መንፈሳዊ ።
*ወሐኪም ሰማያዊ ይባላል ።
የወላድ ማኀፀን እንዲፈታ ስለተሾመ ከጌታ አዋላጅ ብትኖርም ባትኖርም ሩፋኤል አይታጣም ፣ በምጥ ጊዜ ሴቶች ሁሉ በባላገር ያሉ መልኩን ያነግታሉ ማየ ጸሎቱንም ይጠጣሉ ቶሎም በፍጥነት ይወልዳሉ ።
== ድርሳነ ሩፋኤል ክፍል ፩ ==
፩ ፤ በአብ ስም አምነን አብ ወላዲ ብለን በወልድ ስም አምነን ወልድን ተወላዲ ብለን በመንፈስ ቅዱስ ስም አምነን መንፈስ ቅዱስን ሠራፂ ብለን ምንም ለአጠይቆ አካላት ሦስት ብለን በባሕርይ በሕልውና በመለኮት አንድ አምላክ ብለን አምነን አስቀድሞ በኅዳር ፲፪ ቀን እንደተናገርነው ክቡራን የሚሆኑ ከሰማያውያን ሊቃነ መላእክት ሦስተኛ የሚሆን የቅዱስ ሩፋኤል በዓለ ንግሥ በጳጉሜ ሦስት ቀን የሚከበርና የሚታሰብ መሆኑን እንናገራለን ።
፪ ፤ ይህም ዕለት በሊቀ ጳጳሱ በአባ ቴዎፍሎስ ዘመን እስክንድርያ በምትባል አገር ዳርቻ ባለች ደሴት በውስጧ ብዙ ተአምራት የተፈፀመባት በቅዱስ ሩፋኤል ስም የታነፀች ቤተ ክርስቲያን የተባረከችበትና የተቀደሰችበት ዕለት ነው ።
፫ ፤ ይህም የሆነው አንዲት በጣም ሀብታም የሆነች ሮማዊት የሮም ሀገር ሴት ንዑድ ክቡር የሚሆን የቅዱስ ሩፋኤልን ሥዕልና ልጆችዋን እንዲሁም ከባልዋ በውርስ ያገኘችውን ብዙ ገንዘብ ይዛ ወደ ሊቀ ጳጳሱ ወደ ቴዎፍሎስ ዘንድ በመጣችበት ጊዜ ነበር ።
፬ ፤ ከመጣችም በኋላ በሊቀ ጳጳሱ ቤት ፊት ለፊት ያለውን ኮረብታ አስቆፈረችና ከመሬት ውስጥ ወርቅ የተከማቸበት ሣጥን ተገኘ ።
፭ ፤ ከዚህም በኋላ ሊቀ ጳጳሱ አባ ቴዎፍሎስ ብዙ አብያተ ክርስቲያናትን አሣነፀ ከነዚህም ውስጥ እስክንድርያ በምትባል አገር ዳርቻ ባለች ደሴት ላይ ክቡር በሚሆን በቅዱስ ሩፋኤል ስም የተሠራች ቤተክርስቲያን ትገኝበት ነበር ሥራዋንም ሠርቶ በፈፀመ ጊዜ በዚችው ዕለት በታላቅ ክብር አክብሮ ባረካት ቀደሳትም ።
፮ ፤ ምእመናኑ ከቤተ ክርስቲያን ውስጥ እየጸለዩ ሳሉ እንሆ ቤተ ክርስቲያኒቱ ተንቀጠቀጠች ተናወጠች ታወከች። በመረመሩ ጊዜም ከባሕር አንበሪዎች በአንዱ ታላቃ ዓሣ አንበሪ ላይ ተሰርታ አገኙዋት ከቦታው ሳይንቀሳቀስ ኑሮ ነበር ።
፯ ፤ በላዩ የሰው ሁሉ እግር በበዛና በከበደው ጊዜ ቤተ ክርስቲያኒቱን ያፈርሳት ዘንድ ሰይጣን አወከው። ምእምናኑና ሊቀ ጳጳሳቱ አንድ ሆነው ወደ ጌታችን ወደ ኢየሱስ ክርስቶስ ጮሁ ። ወደ ከበረ መልአክ ወደ ሩፋኤልም ለመኑ ።
፰ ፤ ያን ጊዜ ልዑል እግዚአብሔር የከበረ መልአክ ሩፋኤልን ላከው ሰዎችንም ይቅር አላቸው ። በእግዚአብሔር ትእዛዝ ጸንተህ ቁም ከቦታህም አትንቀሳቀስ ብሎ ዓሣውን በጦር ወጋ ።
[[ስዕል:ቅዱስ ሩፋኤል ዓሳአንባሪውን እደወጋው.png|180px|thumb|ቅዱስ ሩፋኤል ዓሳአንበሪውን እንደወጋው]]
ያን ጊዜም ዓሣ አንበሪ በቦታው ጸንቶ ቆመ አልተቀንቀሳቀሰም ። በዚችም ቤተ ክርስቲያን ውስጥ ብዙ ድንቅ ተአምራት ተደረገ ። ለታመሙትም ታላቅ ድኅነት ሆነ ። ይህችም ቤተ ክርስቲያን እስላሞች እስከ ነገሡ ደረስ እንደዚህ ኖረች ።
፱ ፤ እስላሞች በነገሡ ጊዜ ቤተ ክርስቲያኒቱ ፈረሰች ዓሣ አንበሪውም ተንቀሳቀሰ ዳግመኛም ባሕሩ ተናወጸ በዚያ ቦታ ላይ የነበሩትን ብዙ ሰዎችም አሰጠማቸው ።
፲ ፤ የከበረ የመላእክት አለቃ የሩፋኤል ይቅርታ ልመናውና በረከቱ ከኛ ጋር ይኑር ። ለዘለዓለሙ አሜን ።
፲፩ ፤ የሰውን ልብ ደስ የሚያሰኛት ልዩ ስጦታ ላለው ለሩፋኤል ሰላም እላለሁ ደዌ ኃጢያትን ይፈውሳል ቁስለ ነፍስንም ያክማልና ። ስለዚህም እውነትን የሚከተሉ ይቅርታን ያገኛሉ ። በተንኮል ጎዳና የሚግዋዙ ግን በነፍሳቸውም በሥጋቸውም ጥፋትን ያስከትላሉ ሲል ለ[[መጽሐፈ ጦቢት|ጦቢት]] አስረዳው አስገነዘበው ።
== ድርሳነ ሩፋኤል ክፍል ፪ ==
፲፪ ፤ አባ ዮሐንስ የተናገረው የመላእክት አለቃ የቅዱስ ሚካኤል የክብሩ ዜና ዳግምኛም የቁስጥንጥንያው አገር ሊቀ ጳጳሳት አባ ዮሐንስ ይህን የገናናነቱን ነገር ተናገረ፣
ደገኛውን ንጉሥ አኖሬዎስን አንዲህ አለው ንጉሥ ሆይ ዕወቅ እኛ ወደ አንተ ልንመጣ በመረከብ ተሳፍረን ነበርና ስንሔድ ሳለን በከበረች በቀዳሚት ቀን በደሴት ላይ የተሰራች አንዲት ቤተ ክርስቲያን አየን። ከወደቡ ደረስን በዕለተ እሑድም ሥጋውን ደሙን እንቀበል ዘንድ ከዚያ አደርን ። በዚች ቤተ ክርስቲያን አጠገብም ትንሽ ገዳም አገኘን ። በውስጧም መነኮሳት አሉ ። ክብር ይግባውና በእግዚአብሔር ትእዛዝ ወደ እነሱ ደረስን ። መነኮሳቱንም ከቀደሙት ሰዎች ዘመን የተላለፈ ብሉይ መጽሐፍ ከእናንተ ዘንድ እንደ አለ እመከርበት ዘንድ ስጡኝ አልኳቸው ። አንሆ በቤተ ክርስቲያን ብዙ መጻሕፍት አሉ ትርጓሜያቸውን ግን እኛ አናውቅም ብለው መለሱልኝ ።
፲፫ ፤ አምጡልኝ ልያቸው አልኳቸው አመጡልኝ ። መረመርኳቸው ። እግዚአብሔር በደቀ መዛሙርቱ ፊት ስለ አደረጋቸው ድንቅ ሥራዎችና ተአምራቶች ስለ ሰማያትና ስለ ምድር ተፈጥሮ ይህ ዓለም እስኪያልፍ ድረስ ያለውን የሚናገር ጽሑፍ አገኘሁ ።
፲፬ ፤ እኔ መጻሕፍትን ሁሉ ስመረምር ንጹሐን አባቶቻችን ሐዋርያት ስለ ሰባቱ የመላእክት አለቆች ሹመት የጻፉትን አንድ መጽሐፍ አገኙ። እንዲህ ይላል ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ከደቀ መዛሙርቱ ጋር በደብረ ዘይት ተቀምጦ የጌትነቱን ሚሥጢር ሲገልጥላቸው ሳለ ሐዋርያትም እንዲህ ብለው ለመኑት።
፲፭ ፤ ጌታችን ፈጣሪያችን እግዚአብሔር ሆይ የከበረ መልአክ የሩፋኤልን ክብር ታስረዳን ዘንድ አንለምንሃለን። በመቸ ወር በመቸ ቀን ሾምከው። ከባልንጀሮቹ ከመላእክት አለቆች ጋር የተተካከለ ነውን ። የሱን ነገር ለዓለም ሁሉ እናስተምር (እንናገር) ዘንድ ።
፲፮ ፤ በታናሹ ወር በሦስተኛው ቀን በዓሉን አድርጉለት ይኸውም ጳጉሜ ነው አላቸው ።
፲፯ ፤ ስለዚህም በዚህ መልአክ አማላጅነት ከእግዚአብሔር ይቅርታ ቸርነት ያገኙ ዘንድ በችግራቸውና ጭንቀታቸው ጊዜ በዚች ቀን ሰዎች ሁሉ ልመናቸውን ያቀርቡለታል ።
፲፰ ፤ ያን ጊዜም ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ሦስቱን የመላእክት አለቆች ሚካኤልን ገብርኤልን ሩፋኤልን ከሦስተኛዪቱ ሰማይ ይመጡ ዘንድ አዘዛቸው ። እነሱም ደስ እያላቸው መጥተው ከጌታችን ከኢየሱስ ክርስቶስ ፊት ሰገዱ ።
፲፱ ፤ በዚያም ጊዜ ጌታችንም ሩፋኤልን ጠቀሰውና ፣ የክብርህን ታላቅነት ያውቁ ዘንድ ስምህን ለሐዋርያት ንገራቸው አለው ።
፳ ፤ የመላእክት አለቃ ሩፋኤልም ሐዋርያትን እንዲህ አላቸው እኔ ሩፋኤል እባላለሁ የዋህ ነኝ ከመላእክት አለቆችም ሦስተኛ ነኝ ። የመላእክት አለቃ ሚካኤል ግን ከቀድሞ ጀምሮ የመላእክት ሁሉ አለቃ ነው ስሙም ዕፁብ ድንቅ ፣ ይቅር ባይ ማለት ነው።
፳፩ ፤ ገብርኤልም ሁለተኛ የመላእክት አለቃ ነው። ይኸውም አምላክ ሰው ሆነ (አምላክ ወሰብ) እየተባለ ይጠራል ። የጌታችን የኢየሱስ ክርስቶስን መወለድ ለእመቤታችን ለቅድስት ድንግል ማርያም ይነግራት ዘንድ የተላከ ነው ።
፳፪ ፤ እኔም አንደ ነገርኳችሁ ስሜ ሩፋኤል እባላለሁ ልቡናን ደስ የሚሰኝ የዋህ ቸር ለኃጥአን የምራራ ነኝ። ሰዎችን ስለ ኃጢኣታቸው ወደ እግዚአብሔር አላሳጣቸውም ። ስለ ደግነቴ ሰውን ስለመውደዴ የሚራዱ መላእክትን ወደ ኃጥአን ነፍስ እልካለሁ አንጂ ። ከኃጢአታቸውም እስኪመለሱ ድረስ እታገሳቸዋለሁ በደላቸውንም ይቅር እላቸዋለሁ ።
፳፫ ፤ እግዚአብሔር በሐያ ሦስቱ ነገደ መላእክት ላይ የሾመኝ እኔ ሩፋኤል ነኝ ። እግዚአብሔር አብን ይቅር ባይ ልጁን ደስ የሚያሰኝ መንፈስ ቅዱስን አመሰግነዋለሁ ።
፳፬ ፤ በደብረ ጸዮን በሺው ዓመት ሠርግ ለወዳጆቹ በጎ ነገርን እሰጣቸው ዘንድ እግዚአብሔር ያዘዘኝ እኔ ሩፋኤል ነኝ ። በንጹሕ ዙፋኑ ላይ ተቀምጦ ከእርሱ ጋር ለተቀመጡ የዕውነተኛ ክብርን ከተመላ ጽዋ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በሚያጠጣቸው ጊዜ ።
፳፭ ፤ በዚያች በድኅነትና በደስታ ቀን ለክርስቲያን ከዕፀ ሕይወት እሰጣቸው ዘንደ እግዚአብሔር የአዘዘኝ እኔ ሩፋኤል ነኝ።
፳፮ ፤ ሰማያውያን መዛግብት በእጄ የሚጠበቁ እኔ ሩፋኤል ነኝ። እግዚአብሔር እንደ አዘዘኝ ልከፍታቸውና ልዘጋቸው የምችል አኔ ነኝ ።
፳፯ ፤ አንድ ሰው በእኔ ስም በዚህ ዓለም መከራ ለአገኘው ሰው በጎ ቢያደርግ ። የሹመቴን መጽሐፍ የሚጽፍ በእኔ ስምም ከድኆቹ አንዱን የሚያስብ ሰው ቢኖር ጳጉሜን ሦስት ቀን በምትሆነው እግዚአብሔር እኔን ከሾመባት በመላእክት ሹመት ባከበረባት በመታሰቢያዬ ቀን ፍሬ ግብር ዕጣን ጧፍ የሚሰጥ ቢኖር እኔ ወደ ሰማያዊት ኢየሩሳሌም አስኪገቡ
ድረስ በብርሃን ሠረገላ አወጣቸዋለሁ።
፳፰ ፤ በዚህ ዓለም ፈጽሞ እንደሱ ያለ የማይገኝ ሽታው እጅግ የተወደደ የሽቱ አበባ በእጃቸው እንዲይዙ አደርጋለሁ።
፳፱ ፤ እግዚአብሔር የመረጣቸው ሐዋርያት ሆይ በእግዚአብሔር ፊት እስክትቆሙ ድረስ ሁል ጊዜ እጠብቃችሁ እረዳችሁ ዘንድ ከእኔ ረድኤትን እሹ ። በመላው ዓለም ላሉ ሰዎችም መታሰቢያዬን ያደርጉ ዘንድ ንገሩ አስተምሩ ። አኔ ስለነሱ ወደ እግዚአብሔር እማልዳለሁ ከመከራችውም አድናቸዋለሁ ቅጣትንም ፈጽሞ አያዩም ። ይህን ብሎ ቅዱስ ሩፋኤል በእግዚአብሔር ፊት ሰገደ ወደ ሰማያትም ዐረገ ።
፴ ፤ ሐዋርያትም ጌታችን እንደአዘዛቸው በዓሉን አከበሩ ዜናውን አስተማሩ። ስለዚህም ሰዎች በኃዘናቸውና በመከራቸው ጊዜ ይጠሩታል። በዚህ መልአክ አማላጅነት ከእግዚአብሔር ዘንድ ጸጋንና ይቅርታን ያገኙ ዘንድ። የመላእክት አለቃ በዚህ የከበረ መልአክ የሩፋኤል ተአምራት ብዙ ነው። እኛም ሁል ጊዜ መታሰቢያውን እናደርግ ዘንድ ይገባናል ። እሱ ስለእኛ ወደ እግዚአብሔር ይማልደናል። አማላጅነቱ ጸሎቱ በረከቱ ከእኛ ጋር ይኑረ ለዘለዓለሙ አሜን።
ዘአቅረብኩ ማኅሌተ በል።
== ማጣቀሻ ==
[[መጽሐፈ ጦቢት]] ስለ ቅዱስ ሩፋኤል በሰፊው ያስተምራል በተለይ ጦቢት ፥ ፲፪-፲፭ ።
በተጨማሪም [[መጽሐፈ ሄኖክ]] ይመልከቱ ።
8j0b36qfas66hy6cju9dh8kwei1y9uu
372103
372102
2022-07-20T19:49:04Z
ክርስቶስሰምራ
27288
wikitext
text/x-wiki
{{infobox|abovestyle=background:#7CB9E8|above=ቅዱስ ሩፋኤል<br>መንፈሳዊ ሐኪም|image=[[File:Vaccaro-nicola-1637-1717-italy-tobias-and-the-angel.jpg|241px ]]|caption=ቅዱስ ሩፋኤል ከጦቢት ጋር|headerstyle=background:#7CB9E8|header1= ሊቀ መላዕክት|headerstyle=background:#7CB9E8|header8=<span style="color:#FFBF00">
</span>|label1=|data1=|label2=ሩፋኤል ማለት|data2= እግዚአብሔር ያድናል (ይፈውሳል) ፣ ደስታ ማለት ነው |label3=የንግሥ ቀን|data3=[[ጳጉሜ ፫]] ቀን[https://play.google.com/store/apps/details?id=patristicpublishing.eth ስንክሳር]|label4=የሚከበረው|data4=በመላዕክት አማላጅነት በሚያምኑ በተለይ በኦርቶዶክስና ካቶሊክ ቤተክርስቲያኖች|label5=|data5=|captionstyle=|header5=}}
ቅዱስ ሩፋኤል ([[ዕብራይስጥ|በዕብራይስጥ]]: רָפָאֵל) ሲነበብ ሩፋኤል ፣ ከ፯ቱ ሊቀመላእክት መዐረጉ ሦሥተኛ ነው ።
ሩፋኤል መላእከ ኃይል
[[ግዕዝ|በግዕዝ]] :
*ፈታሔ መኀፀን ወሰፋድል ።
*መወለድ መንፈሳዊ ።
*ወሐኪም ሰማያዊ ይባላል ።
የወላድ ማኀፀን እንዲፈታ ስለተሾመ ከጌታ አዋላጅ ብትኖርም ባትኖርም ሩፋኤል አይታጣም ፣ በምጥ ጊዜ ሴቶች ሁሉ በባላገር ያሉ መልኩን ያነግታሉ ማየ ጸሎቱንም ይጠጣሉ ቶሎም በፍጥነት ይወልዳሉ ።
== ድርሳነ ሩፋኤል ክፍል ፩ ==
፩ ፤ በአብ ስም አምነን አብ ወላዲ ብለን በወልድ ስም አምነን ወልድን ተወላዲ ብለን በመንፈስ ቅዱስ ስም አምነን መንፈስ ቅዱስን ሠራፂ ብለን ምንም ለአጠይቆ አካላት ሦስት ብለን በባሕርይ በሕልውና በመለኮት አንድ አምላክ ብለን አምነን አስቀድሞ በኅዳር ፲፪ ቀን እንደተናገርነው ክቡራን የሚሆኑ ከሰማያውያን ሊቃነ መላእክት ሦስተኛ የሚሆን የቅዱስ ሩፋኤል በዓለ ንግሥ በጳጉሜ ሦስት ቀን የሚከበርና የሚታሰብ መሆኑን እንናገራለን ።
፪ ፤ ይህም ዕለት በሊቀ ጳጳሱ በአባ ቴዎፍሎስ ዘመን እስክንድርያ በምትባል አገር ዳርቻ ባለች ደሴት በውስጧ ብዙ ተአምራት የተፈፀመባት በቅዱስ ሩፋኤል ስም የታነፀች ቤተ ክርስቲያን የተባረከችበትና የተቀደሰችበት ዕለት ነው ።
፫ ፤ ይህም የሆነው አንዲት በጣም ሀብታም የሆነች ሮማዊት የሮም ሀገር ሴት ንዑድ ክቡር የሚሆን የቅዱስ ሩፋኤልን ሥዕልና ልጆችዋን እንዲሁም ከባልዋ በውርስ ያገኘችውን ብዙ ገንዘብ ይዛ ወደ ሊቀ ጳጳሱ ወደ ቴዎፍሎስ ዘንድ በመጣችበት ጊዜ ነበር ።
፬ ፤ ከመጣችም በኋላ በሊቀ ጳጳሱ ቤት ፊት ለፊት ያለውን ኮረብታ አስቆፈረችና ከመሬት ውስጥ ወርቅ የተከማቸበት ሣጥን ተገኘ ።
፭ ፤ ከዚህም በኋላ ሊቀ ጳጳሱ አባ ቴዎፍሎስ ብዙ አብያተ ክርስቲያናትን አሣነፀ ከነዚህም ውስጥ እስክንድርያ በምትባል አገር ዳርቻ ባለች ደሴት ላይ ክቡር በሚሆን በቅዱስ ሩፋኤል ስም የተሠራች ቤተክርስቲያን ትገኝበት ነበር ሥራዋንም ሠርቶ በፈፀመ ጊዜ በዚችው ዕለት በታላቅ ክብር አክብሮ ባረካት ቀደሳትም ።
፮ ፤ ምእመናኑ ከቤተ ክርስቲያን ውስጥ እየጸለዩ ሳሉ እንሆ ቤተ ክርስቲያኒቱ ተንቀጠቀጠች ተናወጠች ታወከች። በመረመሩ ጊዜም ከባሕር አንበሪዎች በአንዱ ታላቃ ዓሣ አንበሪ ላይ ተሰርታ አገኙዋት ከቦታው ሳይንቀሳቀስ ኑሮ ነበር ።
፯ ፤ በላዩ የሰው ሁሉ እግር በበዛና በከበደው ጊዜ ቤተ ክርስቲያኒቱን ያፈርሳት ዘንድ ሰይጣን አወከው። ምእምናኑና ሊቀ ጳጳሳቱ አንድ ሆነው ወደ ጌታችን ወደ ኢየሱስ ክርስቶስ ጮሁ ። ወደ ከበረ መልአክ ወደ ሩፋኤልም ለመኑ ።
፰ ፤ ያን ጊዜ ልዑል እግዚአብሔር የከበረ መልአክ ሩፋኤልን ላከው ሰዎችንም ይቅር አላቸው ። በእግዚአብሔር ትእዛዝ ጸንተህ ቁም ከቦታህም አትንቀሳቀስ ብሎ ዓሣውን በጦር ወጋ ።
[[ስዕል:ቅዱስ ሩፋኤል ዓሳአንባሪውን እደወጋው.png|241px|thumb|ቅዱስ ሩፋኤል ዓሳአንበሪውን እንደወጋው]]
ያን ጊዜም ዓሣ አንበሪ በቦታው ጸንቶ ቆመ አልተቀንቀሳቀሰም ። በዚችም ቤተ ክርስቲያን ውስጥ ብዙ ድንቅ ተአምራት ተደረገ ። ለታመሙትም ታላቅ ድኅነት ሆነ ። ይህችም ቤተ ክርስቲያን እስላሞች እስከ ነገሡ ደረስ እንደዚህ ኖረች ።
፱ ፤ እስላሞች በነገሡ ጊዜ ቤተ ክርስቲያኒቱ ፈረሰች ዓሣ አንበሪውም ተንቀሳቀሰ ዳግመኛም ባሕሩ ተናወጸ በዚያ ቦታ ላይ የነበሩትን ብዙ ሰዎችም አሰጠማቸው ።
፲ ፤ የከበረ የመላእክት አለቃ የሩፋኤል ይቅርታ ልመናውና በረከቱ ከኛ ጋር ይኑር ። ለዘለዓለሙ አሜን ።
፲፩ ፤ የሰውን ልብ ደስ የሚያሰኛት ልዩ ስጦታ ላለው ለሩፋኤል ሰላም እላለሁ ደዌ ኃጢያትን ይፈውሳል ቁስለ ነፍስንም ያክማልና ። ስለዚህም እውነትን የሚከተሉ ይቅርታን ያገኛሉ ። በተንኮል ጎዳና የሚግዋዙ ግን በነፍሳቸውም በሥጋቸውም ጥፋትን ያስከትላሉ ሲል ለ[[መጽሐፈ ጦቢት|ጦቢት]] አስረዳው አስገነዘበው ።
== ድርሳነ ሩፋኤል ክፍል ፪ ==
፲፪ ፤ አባ ዮሐንስ የተናገረው የመላእክት አለቃ የቅዱስ ሚካኤል የክብሩ ዜና ዳግምኛም የቁስጥንጥንያው አገር ሊቀ ጳጳሳት አባ ዮሐንስ ይህን የገናናነቱን ነገር ተናገረ፣
ደገኛውን ንጉሥ አኖሬዎስን አንዲህ አለው ንጉሥ ሆይ ዕወቅ እኛ ወደ አንተ ልንመጣ በመረከብ ተሳፍረን ነበርና ስንሔድ ሳለን በከበረች በቀዳሚት ቀን በደሴት ላይ የተሰራች አንዲት ቤተ ክርስቲያን አየን። ከወደቡ ደረስን በዕለተ እሑድም ሥጋውን ደሙን እንቀበል ዘንድ ከዚያ አደርን ። በዚች ቤተ ክርስቲያን አጠገብም ትንሽ ገዳም አገኘን ። በውስጧም መነኮሳት አሉ ። ክብር ይግባውና በእግዚአብሔር ትእዛዝ ወደ እነሱ ደረስን ። መነኮሳቱንም ከቀደሙት ሰዎች ዘመን የተላለፈ ብሉይ መጽሐፍ ከእናንተ ዘንድ እንደ አለ እመከርበት ዘንድ ስጡኝ አልኳቸው ። አንሆ በቤተ ክርስቲያን ብዙ መጻሕፍት አሉ ትርጓሜያቸውን ግን እኛ አናውቅም ብለው መለሱልኝ ።
፲፫ ፤ አምጡልኝ ልያቸው አልኳቸው አመጡልኝ ። መረመርኳቸው ። እግዚአብሔር በደቀ መዛሙርቱ ፊት ስለ አደረጋቸው ድንቅ ሥራዎችና ተአምራቶች ስለ ሰማያትና ስለ ምድር ተፈጥሮ ይህ ዓለም እስኪያልፍ ድረስ ያለውን የሚናገር ጽሑፍ አገኘሁ ።
፲፬ ፤ እኔ መጻሕፍትን ሁሉ ስመረምር ንጹሐን አባቶቻችን ሐዋርያት ስለ ሰባቱ የመላእክት አለቆች ሹመት የጻፉትን አንድ መጽሐፍ አገኙ። እንዲህ ይላል ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ከደቀ መዛሙርቱ ጋር በደብረ ዘይት ተቀምጦ የጌትነቱን ሚሥጢር ሲገልጥላቸው ሳለ ሐዋርያትም እንዲህ ብለው ለመኑት።
፲፭ ፤ ጌታችን ፈጣሪያችን እግዚአብሔር ሆይ የከበረ መልአክ የሩፋኤልን ክብር ታስረዳን ዘንድ አንለምንሃለን። በመቸ ወር በመቸ ቀን ሾምከው። ከባልንጀሮቹ ከመላእክት አለቆች ጋር የተተካከለ ነውን ። የሱን ነገር ለዓለም ሁሉ እናስተምር (እንናገር) ዘንድ ።
፲፮ ፤ በታናሹ ወር በሦስተኛው ቀን በዓሉን አድርጉለት ይኸውም ጳጉሜ ነው አላቸው ።
፲፯ ፤ ስለዚህም በዚህ መልአክ አማላጅነት ከእግዚአብሔር ይቅርታ ቸርነት ያገኙ ዘንድ በችግራቸውና ጭንቀታቸው ጊዜ በዚች ቀን ሰዎች ሁሉ ልመናቸውን ያቀርቡለታል ።
፲፰ ፤ ያን ጊዜም ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ሦስቱን የመላእክት አለቆች ሚካኤልን ገብርኤልን ሩፋኤልን ከሦስተኛዪቱ ሰማይ ይመጡ ዘንድ አዘዛቸው ። እነሱም ደስ እያላቸው መጥተው ከጌታችን ከኢየሱስ ክርስቶስ ፊት ሰገዱ ።
፲፱ ፤ በዚያም ጊዜ ጌታችንም ሩፋኤልን ጠቀሰውና ፣ የክብርህን ታላቅነት ያውቁ ዘንድ ስምህን ለሐዋርያት ንገራቸው አለው ።
፳ ፤ የመላእክት አለቃ ሩፋኤልም ሐዋርያትን እንዲህ አላቸው እኔ ሩፋኤል እባላለሁ የዋህ ነኝ ከመላእክት አለቆችም ሦስተኛ ነኝ ። የመላእክት አለቃ ሚካኤል ግን ከቀድሞ ጀምሮ የመላእክት ሁሉ አለቃ ነው ስሙም ዕፁብ ድንቅ ፣ ይቅር ባይ ማለት ነው።
፳፩ ፤ ገብርኤልም ሁለተኛ የመላእክት አለቃ ነው። ይኸውም አምላክ ሰው ሆነ (አምላክ ወሰብ) እየተባለ ይጠራል ። የጌታችን የኢየሱስ ክርስቶስን መወለድ ለእመቤታችን ለቅድስት ድንግል ማርያም ይነግራት ዘንድ የተላከ ነው ።
፳፪ ፤ እኔም አንደ ነገርኳችሁ ስሜ ሩፋኤል እባላለሁ ልቡናን ደስ የሚሰኝ የዋህ ቸር ለኃጥአን የምራራ ነኝ። ሰዎችን ስለ ኃጢኣታቸው ወደ እግዚአብሔር አላሳጣቸውም ። ስለ ደግነቴ ሰውን ስለመውደዴ የሚራዱ መላእክትን ወደ ኃጥአን ነፍስ እልካለሁ አንጂ ። ከኃጢአታቸውም እስኪመለሱ ድረስ እታገሳቸዋለሁ በደላቸውንም ይቅር እላቸዋለሁ ።
፳፫ ፤ እግዚአብሔር በሐያ ሦስቱ ነገደ መላእክት ላይ የሾመኝ እኔ ሩፋኤል ነኝ ። እግዚአብሔር አብን ይቅር ባይ ልጁን ደስ የሚያሰኝ መንፈስ ቅዱስን አመሰግነዋለሁ ።
፳፬ ፤ በደብረ ጸዮን በሺው ዓመት ሠርግ ለወዳጆቹ በጎ ነገርን እሰጣቸው ዘንድ እግዚአብሔር ያዘዘኝ እኔ ሩፋኤል ነኝ ። በንጹሕ ዙፋኑ ላይ ተቀምጦ ከእርሱ ጋር ለተቀመጡ የዕውነተኛ ክብርን ከተመላ ጽዋ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በሚያጠጣቸው ጊዜ ።
፳፭ ፤ በዚያች በድኅነትና በደስታ ቀን ለክርስቲያን ከዕፀ ሕይወት እሰጣቸው ዘንደ እግዚአብሔር የአዘዘኝ እኔ ሩፋኤል ነኝ።
፳፮ ፤ ሰማያውያን መዛግብት በእጄ የሚጠበቁ እኔ ሩፋኤል ነኝ። እግዚአብሔር እንደ አዘዘኝ ልከፍታቸውና ልዘጋቸው የምችል አኔ ነኝ ።
፳፯ ፤ አንድ ሰው በእኔ ስም በዚህ ዓለም መከራ ለአገኘው ሰው በጎ ቢያደርግ ። የሹመቴን መጽሐፍ የሚጽፍ በእኔ ስምም ከድኆቹ አንዱን የሚያስብ ሰው ቢኖር ጳጉሜን ሦስት ቀን በምትሆነው እግዚአብሔር እኔን ከሾመባት በመላእክት ሹመት ባከበረባት በመታሰቢያዬ ቀን ፍሬ ግብር ዕጣን ጧፍ የሚሰጥ ቢኖር እኔ ወደ ሰማያዊት ኢየሩሳሌም አስኪገቡ
ድረስ በብርሃን ሠረገላ አወጣቸዋለሁ።
፳፰ ፤ በዚህ ዓለም ፈጽሞ እንደሱ ያለ የማይገኝ ሽታው እጅግ የተወደደ የሽቱ አበባ በእጃቸው እንዲይዙ አደርጋለሁ።
፳፱ ፤ እግዚአብሔር የመረጣቸው ሐዋርያት ሆይ በእግዚአብሔር ፊት እስክትቆሙ ድረስ ሁል ጊዜ እጠብቃችሁ እረዳችሁ ዘንድ ከእኔ ረድኤትን እሹ ። በመላው ዓለም ላሉ ሰዎችም መታሰቢያዬን ያደርጉ ዘንድ ንገሩ አስተምሩ ። አኔ ስለነሱ ወደ እግዚአብሔር እማልዳለሁ ከመከራችውም አድናቸዋለሁ ቅጣትንም ፈጽሞ አያዩም ። ይህን ብሎ ቅዱስ ሩፋኤል በእግዚአብሔር ፊት ሰገደ ወደ ሰማያትም ዐረገ ።
፴ ፤ ሐዋርያትም ጌታችን እንደአዘዛቸው በዓሉን አከበሩ ዜናውን አስተማሩ። ስለዚህም ሰዎች በኃዘናቸውና በመከራቸው ጊዜ ይጠሩታል። በዚህ መልአክ አማላጅነት ከእግዚአብሔር ዘንድ ጸጋንና ይቅርታን ያገኙ ዘንድ። የመላእክት አለቃ በዚህ የከበረ መልአክ የሩፋኤል ተአምራት ብዙ ነው። እኛም ሁል ጊዜ መታሰቢያውን እናደርግ ዘንድ ይገባናል ። እሱ ስለእኛ ወደ እግዚአብሔር ይማልደናል። አማላጅነቱ ጸሎቱ በረከቱ ከእኛ ጋር ይኑረ ለዘለዓለሙ አሜን።
ዘአቅረብኩ ማኅሌተ በል።
== ማጣቀሻ ==
[[መጽሐፈ ጦቢት]] ስለ ቅዱስ ሩፋኤል በሰፊው ያስተምራል በተለይ ጦቢት ፥ ፲፪-፲፭ ።
በተጨማሪም [[መጽሐፈ ሄኖክ]] ይመልከቱ ።
jkx49n3qrzyadiquinhriezyj833nvs
ሰሎሞን ዴሬሳ
0
52615
372106
2022-07-21T10:24:44Z
80.75.107.202
Added refrence
wikitext
text/x-wiki
በ1995 ዋሽንግተን ዲሲ ሰለ ቀጣዩ ዓለም ወይም ከሞት ቡሃላ ስላለው ህይዎት ተጠይቆ የሰጠው ምላሽ ነበር።
ሲመለከቱት ይበልጥ ጥያቄ የሚያጭር ማንነት ያለው፣ በዘመናዊ የኢትዮጲያ ስነ-ፁሑፍ ውስጥ አማፂ ሊባል የሚችል ስብዕና ያለው ሙግትና ተጠየቅን የሚወድ እንዲሁም ግጥም ማለት ቤት ሲመታ ብቻ ሳይሆን ቤት ሳይመታ ጭምር መሆኑን ከኦረምኛ ቋንቋ ወለሎን በመውሰድና ለአማረኛው የግጥም ስልት የሰተዋወቀና ያረጋገጠ ታላቅ የስነ-ፁሑፍ ሰው ጋሽ ሰለሞን ደሬሳ። የዘርፈ ብዙ ሙያ ባለቤቶች ስለሆነው ጋሽ ሰሎሞን ደሬሳ ከወለጋ እስክ አዲስ አበባ፣ ከዚያም ከፈረንሳይ እስክ አሜሪካ ያሳለፋቸውን የሂዎት ተሞክሮ ላስቃኛችሁ።
ጋሽ ሰሎሞን ደሬሳን ለመግለፅ ደራሲ፣ገጣሚ፣ጋዜጠኛ፣የስነ-ጥበብ ሃያሲ፣ተፈላሳፊ፣መምህር፣አማካሪ….እያልን መቀጠል እንችላለን።በ1964 ባወጣዉ “ልጅነት” በተሰኘው አፈንጋጭ ዘይቤ በነበረው የግጥም መድብሉ ምክኒያት ለበርካቶች ገጣሚነቱ ይጎላል።ይህ ስሙን የተከለበት መድብሉ ብዙ የወዛገበና ትችት የዘነበበት ቢሆንም ባልታሰበ መንገድ ለደራሲው የገጣሚነት ማረጋገጫ ቡራኬዎች ነበሩ።ከዚያ በፊት በጋዜጠኝነቱ የሚታዎቀዉ ጋሽ ሰሎሞን የአዲስ የግጥም ስልት መሪ ለመሆን በቅቷል።
ጋሽ ሰሎሞን የተወለደው በምዕራብ ወለጋ ዞን መናገሻ ከሆነቺው ጊምቢ ብዙም በማትርቀው ጬታ በተባለች መንደር ነበር። ወደ ቡሃለዉ ግጥም የፃፈላትን የትውልድ መንደሩን የለቀቀው ገና በአራት ዓመቱ ሲሆን አዲስ አበባ ካመጡት ቡሃላ ምንምንኳን ዘመዶቹ ትምህርት ቢያስገቡትም ትምህርት አለገባ ስላለው ተፈሪ መኮንን፣መደሃኒያለም እንዲሁም ዊንጌት የመሳሰሉ ትምህርት ቤቶችን አዳርሷል።ሰነፍ የተባለው ተማሪ ግን ገና በ16 ዓመቱ ቀ.ኃ.ሰ ዩኒቨርሲቲ ኮሌጅን እንደተቀለቀለ ይናገራል።
ጋሽ ሰለሞን በዩኒቪርሲቲ ቆይታው የስነ-ፁሑፍና ፍልስፍና ትምህርቱን ቢጀምርም ትምህርቱን ሳያጠናቅቅ በኢትዮጰያ ሬድዮ የእንግሊዘኛ ዜና አንባቢ ሆኖ ለ 3ወራት እንዳገለገለ የነፃ ትምህት እድል አግኝቶ ወደ ፈረንሳይ አቀና።ምናልባትም የወደፊት ሂዎቱና አስተሳሰቡ ላይ ጉልህ ተፅዕኖ ካሳደሩበት መካከል ይህ የፈረንሣይ ኑሮው አንዱ ነው። ቱሉዝ በተባለች በደቡብ ፈረንሳይ በምትገኝ ከተማ ይማር የነበረው ጋሽ ሰለሞን ብዙን ጊዜ አውሮፓና ፓሪስን በመጎብኘት ያሳልፍ ነበር።
ፈረንሳይ ውስጥ እነ ጀምስ ቦልደዊንና ቸሰተር ሃይምስን ከመሳሰሉ ታላላቅ የአሜሪካ ደራሲያን ጋር መዋሉ፣ከጃዝ ሙዚቀኞችና ከሰዓሊያን ጋር ሃሳብ መለዋወጡ፣የተለያዩ ሙዚየሞችና ጋለሪዎችን መጎብኘቱ የስነ-ጥበብ ግንዛቤውን በማዳበር በኩል እገዛ አድረገውለታል።ከገጣሚነቱ ባሻገር በሀገራችን ከሞቱ የስነ-ጥበብ ሃያሲ ሰዩም ወልዴ ሌላ የሚጠቀስ የዘርፉ ድንቅ ባለሙያ መሆኑ ይነገርለታል።<ref>https://nuriyad.wordpress.com/2018/05/03/%e1%88%b0%e1%88%88%e1%88%9e%e1%8a%95-%e1%8b%b0%e1%88%ac%e1%88%b3/</ref>
ጋሽ ሰለሞን ፈረንሳይን የለቀቀው ሰዓሊ ጓደኛው እስክንድር በጎሲያን አሜሪካ ውስጥ ሊየገባ በመሆኑ ሚዜ ሆኖ አሜሪካ በማቅናቱ ነበር።የፈረንሳይ ትምህርቱን አቋርጦ አሜሪካ የገባው ጋሽ ሰለሞን ለመጨረሻ ጊዜ አውሮፓን ቢሰናበትም ፓሪስ ላይ በፈረንሳይኛ ግጥሞች ፅፎ የተወሰኑት ታትመውለት ነበር።ለመጀመሪያ ለአንዲት የአዲስ አበባ ኮርዳ አፍቃሪ 10 ሳንቲም ተከፍሎት የግጥም ስንኞችን ሀ ብሎ መደርደር የጀመረው ጋሽ ሰለሞን “ኪነጥበብ ለኪነጥበብነቱ” የሚለዉን የኪነጥበብ መርህ እንደሚከተል ይነገርለታል።
በአሜሪካ ቆይታው በቅድሚያ ወደ ካሊፎርኒያ በማቅናት ከጌታሁን አምባቸው ጋር በጋራ በመሆን በቴፕ እየቀረፁ አማረኛ ማስተማር ጀመሩ። ይህ በንዲህ እንዳለ እሱን ጨምሮ 11 ኢትዮጵያውያን የተሳተፉበት “ኢትየጵያን ዲክሽነሪ” ላይ አሻራዉን አሳርፏል። ምን ይሄ ብቻ ከሉካንዳ ጀምሮ እስከ ተባበሩት መንግስታት ድርጅት ባሉት ቦታዎች ሰርቷል።እዚያ እያለ ለኢትዮዮጵያ ሬድዮ ለወጣው ክፍት የስራ ቦታ ተወዳድሮ በማለፉ ወደ ሀገሩ ተመልሶ በድጋሚ ኢትዮጵያ ሬድዮ ተቀጥሯል። እንዲሁም የኢትዮጲያ ሬድዮንና ቴለቪዥን ምክትል ሥራ አስኪያጅ ሆኖም አገልግሏል።
ጋሽ ሰለሞን የጋዜጠኝነትና የስነ-ፅሑፍ ችሎታውን ይበልጥ ያስመሰከረው ከ1950ዎቹ ጀምሮ አዲስ ሪፖርተርና Ethiopian observer በተባለው የእንገሊዘኛ መፀሄቶችና መነን በመሳሰሉ የአማረኛና የእንግሊዘኛ ህትመቶች ላይ በሚያሰፍራቸው መጣጥፎች ነበር። እነዚህ የፅሁፍ ተሞክሮቹና የአፃፃፍ ልምዶቹ ወደቡሃላው የታዎቀበትን የግጥም ስልት ለመሞከርም መንደርደሪያ ሆነውታል።
ጋሽ ሰለሞን በ1965ዓ.ም ወደ አሜሪካ እንደተጓዘ በሃገራችን የመንግስት ለውጥ በመደረጉ በነበረበት መቅረትን መርጧል። በደርግ ስረዓት ወቅት ስለኢትዮጵያ ከመገናኛ ብዙኃን ከሚሰማው በስተቀር ሀገሩን አይቶ የማያቀው ጋሽ ሰለሞን ደርግ ከወደቀ ቡሃላ ሀገሩን ከመጎብኘቱም በላይ በ1991በቤህራዊ ቴያትር አዳራሽ ለአድናቂዎቹ ግጥሞቹን አንብቧል።ጋሽ ሰለሞን በአሜሪካን ኑሮው ከስነ-ፁሁፍ ይልቅ ወደ መምህርነቱ አድልቶ ነበር። እንደገና ዩኒቨርሲቲ በመግባትም በምስራቃዊያን ፍልስፍናና አሜሪካን ስነ-ፀሁፍ የመጀመሪያ ድግሪውን አግኝቷል። እሱ የመጀመሪያ ድግሪ ብቻ ቢኖረውም ከሚያስተምራቸውና ከሚያማክራቸው መካከል የድህረ ምረቃ ተማሪዎችም ይገኙበት ነበር።ተማሪዎቹ የክፍሉ ጓደኞቹ ብቻ ሳይሆኑ በተለያየ የስራ መስክም ተሰማርተው የጠበቀ ወዳጂነት ነበረው።
ጋሽ ሰለሞን ከ19 ዓመታት በፊት መስከረም 1991ዓ.ም ከሪፓርተር መፀሄት ጋር ባደረገው ቃለ ምልልስ ስለትምህርቱ፣ ስለጓደኞቹ፣ሰለግጥሞቹ፣ስለኢትዮጲየ ስነፅሁፍ፣ስለመንፍሳዊነት፣ስለኢትዮጲያዊያንና ቤሄረሰቦቿ እንዲሁም ስለጋዜጠኝነት ሰፋ ያል ሐተታ ሰጥቶ ነበር።ለትውስታችን ይረዳን ዘንድ ስለመንፈሳዊነት፣ ሰለግጥሞቹ እንዲሁም ስለጋዜጠኝነት ያሰፈራቸውን ላሰዳሳችሁ።
ከ1000 በላይ የሃይማኖት መፀሃፍትን ብቻ ያነበበዉ ጋሽ ሰለሞን መንፈሳዊው እሳቤው ከኢትዮጲያዊያን እሳቤ ጋር እጅጉን ከመቃረኑም በላይ ለሱ እስልምናና ክርስትና እንደ ሀይማኖት አይቆጥራቸውም ይልቁንም እሱ መንፈሳዊነት ሰለሚለዉና አንደ ለዩ ሰለሞንን ስለመፍጠር ትረጉም ስለሚሰጠው እሳቤው የደላል።በ1995 ከያሬድ ጥበቡ ጋር ባደረገው ቆይታ እግዛብሔር የሚውደውን እንደሚቀጣ እንዲሁም አብዛህኛው ኢትዮጵያዊ ሰለሚየምንበትና ፈጣሪ ስለሚዎደን ይቀጣናል ስለሚሉት እምነት ሲጠይቀው ጋሽ ሰለሞን የሰጠው መልስ እንዲህ በማለት ነበር።
“እንደኔ አስተሳሰብ ስለተዎደድን ነው የምንረገጠው የሚለው በተለይ ከአይሁዶች የዎረስነው ብሉይ ኪዳንባንቀበል፤ ከወደድከኝ የኔ ወንድም አትርገጠኝ፣ ጌታዬ ከዎደድከኝ አትርገጠኝ፣ ከረገጥከኝ ካጉላላሀኝ አልወድህም ብዬ እኔ ለራሴ ቆርጫለሁ።”
እንደ ጋሽ ሰለሞን እይታ ግጥም ለመፃፍ ትንሽ ጥጋብ፣ ልበ ደንዳናነት እንዲሁም እብደት ያስፈልጋል።እንደሱ እሳቤ አንድ ፀሐፊ አንድ ደህና ነገር ከፃፈ ቡሃላ ህይዎቱ ካለተለዎጠ ድግግሞሽ ነው የሚፅፈው።አክሎም የሱ ግጥም ለማንበብ የሱን ድምፅ እንደሚሹ እንዲሁም መነሻው እሱ እንደሆነ ገልፆ በግርድፉ ለሱ ግጥም ማለት በግጥም የተፃፈፈ እንዲሰማን መሆኑን ይገልፃል።
“በአጭሩ ለኔ እንደሚመስለኝ በስድ ንባብ የተፃፈ እንዲገባህ፣ በግጥም የተፃፈው እንዲሰማህ ነው።ገባህ አልገባህ ሁለተኛ ነገረ ይመስለኛል።ግጥምን የማነበው እንዲገባኝ ሳይሆን እንዲሰማኝ ነው።”በአጭሩ ለኔ እንደሚመስለኝ በስድ ንባብ የተፃፈ እንዲገባህ፣ በግጥም የተፃፈው እንዲሰማህ ነው።ገባህ አልገባህ ሁለተኛ ነገረ ይመስለኛል።ግጥምን የማነበው እንዲገባኝ ሳይሆን እንድመሠጥበት ነው”
ጋሽ ሰለሞን የጋዜጠኝነት ተሞክሮውንና በወቅቱ የለውን የጋዜጠኞቹ እውነትን ለማወቅ ከቢሮክራሲዉ ጋር የሚያደረጉትን ትግል ገልፆ ባሁኑ ወቅት የሉት ድፍረት ይጎላቸዋል ሲልም ምልከታውን ጣል አድርጎል።
ጋሽ ሰለሞን ከገዳሙ አብረሃ ጋር በመቀናጀት በአቢዎቱ ዋዜማ የነበረውን የፖለቲካ፣ኢኮኖማያዊ እንዲሁም መሃበራዊ አለመረጋጋት አስመልክቶ በ1961ዓ.ም በአዲስ ሪፖርተር ” ዘ ሀይፈኔትድ ኢትዮጵያ” በሚል ርዕስ በሁለት ክፍል ታትሞ በዎጣዉ አምድ በሁለት ዓለም ውስጥ ስለተፈጠረው ውጥረት ለመመርመር ሞክረዋል።ይህ ፅሁፍ እስካሁንም አግራሞትን ከማጫሩም በላይ ጋሽ ሰለሞን የተዋጣለት ሃያሲ መሆኑን ይመሰክራል።ባጠቃላይ ጋሽ ሰለሞን ደሬሳን የህይዎት ተሞክሮና የሚከተለውን ፍልስፍና ለመግለፅ እስካሁን የተጠቀሱት ባህርን በጭልፋ እንደመጭለፍ ይሆናልና በዚሁ መቋጨት አሰብኩ።
የጋሽ ስበኃት አምቻ፣የነይልማ ደሬሳ ባለስጋ ብኩኑ ፈላስፋ ስደተኛው ገጣሚ ሰለሞን ደሬሳ በአሜሪካ ግዛት ሚኔሶታ ከተማ ሂዎቱን እየመራ ሳለ ባደረበት ፅኑ ህመም ሳቢያ ለ7 ወራት ሲታከም ቆይቶ ባሳለፍነው ጥቅምት 23,2010 በ80 አመቱ ላይመለስ አሸለበ።የአልጋ ቁራኛ እስከሆነበት ድረስ በሚኔሶታ ዩኒቨርሲቲ የሀይማኖት ንፅፅር መምህር የነበረው ጋሽ ሰለሞን የአንድ ሴት ልጅ አባት ሲሆን 3መፀሐፍትን ለአንባቢያን አበርክቷል። ስረዓተ ቀብሩም በኑዛዜው መሰረት በሚኔሶታ ከተማ በሚገኘው የባህር ዳርቻ ልጁ ፣ባለቤቱ እንዲሁም ወዳጆቹ በተገኙበት በግባዓተ ዕሳት ተፈፅሟልበዛሬው መሰናዷችን የንባብ ሰው ስለሆነው፣ግልፅ በሆነ አገላለፅ የተሰማውን የሚናገር፣ከፍተኛ የማድመጥ ክህሎት ስላለውና ምንም አይነት ቢሮክራሲ የማይዋጥለት እንዲሁም ከተሞክሮውና እውቀቱ ሳንቋደሰ የመለጠን ድንቅ ባለታሪክ ጋሽ ሰለሞን ደሬሳ ለመዳሰስ ሞክረናል።መሰናዶውን በማዘጋጀት ያቀረብኩላችሁ እኔ ኑሩ ሀሰን ስሆን እንደመረጃነት EBC,Ethiopian reporter መፀሄት,ዋዜማ ሬዲዮ እንዲሁም በተለያየ ጊዜ ከተለያየ ሰው ጋር የደረገውን ቃለምልልስ በማሰባሰብ ነበር። ሳምንት ከተረኛ አዘጋጅ በአዲስ ታሪክ እስክንገናኝ ሰናይ ዕለተ ቅዳሜ ተመኘሁ ሰላም።
በወለጋ ክፍለ አገር ጩታ በተባለች መንደር በ1929 ወይም በ1930 ዓ.ም. [1937] ተወለድኩ፡፡ በጣሊያን ጊዜ፡፡ አራት ዓመት ሲሞላኝ ዘመዶቼ ወደ አዲስ አበባ ይዘውኝ ስለመጡ አገሬ አዲስ አበባ ነው ማለት ይቀለኛል፡፡
ትምህርት አልገባ ብሎታል ተብዬ ያልገባሁበት ትምህርት ቤት የለም፡፡ በመጨረሻ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ኮሌጅ በ16 ዓመቴ ገባሁ፡፡ እዚያም ከትምህርቱ ይልቅ ልጅ ሁሉ እንደሚያደርገው ጨዋታና መበጥበጥ ይበልጥብኝ ነበር፡፡ ክፍል ውስጥ የሚገኘውን ትምህርት አላጠናቅኩትም፡፡ ነገር ግን ዩኒቨርሲቲው ውስጥ ከሚገኙት ልጆች መጻሕፍት ቤቱን እንደኔ የተጠቀመበት ብዙ ተማሪ ያለ አይመስለኝም፡፡ ከዚያ ለሦስት ወራት የእንግሊዝኛ ዜና አንባቢ ሆኜ በአሁኑ ራዲዮ ኢትዮጵያ በቀድሞው ራዲዮ አዲስ አበባ ተቀጠርኩ፡፡ ከአለቃዩ ጋር በልጅነቴ የተነሳ አልተስማማንም፡፡ ወዲያው እንዳጋጣሚ ፈረንሣይ አገር ስኮላርሺፕ አገኘሁ፡፡ በዩኒቨርሲቲው ታሪክ በፈረንሣይኛ ቋንቋ ትምህርት የጅማሪ ክፍሎን ሦስት ጊዜ በተደጋጋሚ የወደቀ ቢኖር እኔ ብቻ ሳልሆን አልቀርም፡፡
ፈረንሣይኛ ይህን ያህል አላስቸገረኝም፡፡ ተማሪ ቤት ተመዘገብኩ፡፡ ፈረንሣይ አገር የዩኒቨርሲቲ ፈተና በዓመት አንድ ጊዜ ነው የምትፈተነው፡፡ የምማረው ቱሉዝ ነበርና እኔ አውሮፓ ውስጥ ስዞር ከርሜ አንድ ሦስት ወር ሲቀረው መጥቼ አጥንቼ አልፋለሁ፡፡ በኋላ ሰዓሊው እስክንድር በጎስያን ጥቁር አሜሪካዊት አላባማ ሊያገባ ስለነበር ለሱ ሚዜ ሆኜ አሜሪካ ሄድኩኝ፡፡ ሁለተኛ ወደ አውሮፓ አልተመለስኩም፡፡
ወደ ካሊፎርኒያ ሄጄ ካሊፎርኒያ ዩኒቨርሲቲ ሥራ አገኘሁ፡፡ በቴፕ እየቀረፁ ቋንቋ ማስተማር የመጀመሪያውን ክፍላቸውን ከጌታሁን አምባቸው ጋር እኔ ነበርኩ ያቋቋምኩት፡፡ ያላየሁት ገንዘብ እጄ ገባ፡፡ አማርኛ አስተምር ነበር፣ ይህን አሠራ ነበር፣ በኋላ ላይ ደግሞ ዎልፍ ሌስላው ‹‹ኢትዮጵያን ዲክሽነሪ›› ብሎ ያወጣትን አንድ አሥራ አንድ ኢትዮጵያውያን ሆነን ስንሠራ እሱ ሱፐርቫይዘር ነበር፤ በዚህ ሁሉ የማገኘው ገንዘብብ ኪሴን ሞላው፡፡
ከዚያ ወደ ኒዮርክ ሄድሁና ለአንድ ለሁለት ቀን ሉካንዳ ውስጥ ሥራ እሠራለሁ ብዬ ገባሁ፡፡ ገንዘቡ ጥሩ ነበር፤ ግን የሥጋው ሽታ ስለበዛ እሱን ጥዬ ወጣሁ፡፡ ግራና ቀኝ ስል በተባበሩት መንግሥታት ሥራ አገኘሁ፡፡ እዚያ እየሠራሁ አንድ ማስታወቂያ አየሁ፡፡ ‹‹የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ሰርቪስ ሠራተኛ ይፈልጋል›› የሚል ሲሆን፣ አሜሪካኖችም ሌሎችም ሲያመለክቱ እኔም አመለከትኩ፡፡ በቋንቋ ማወቅ ስለሆነ እኔ አማርኛ፣ ኦሮምኛ፣ ፈረንሣይኛ፣ እንግሊዝኛ እናገራለሁ፡፡ ትግርኛም ትንሽ ትንሽ እሰማ ነበር፡፡ በዚህ አሜሪካኖቹን አሸንፌ ተቀጥሬ መጣሁ፡፡
በእውነት ያደግሁት ራዲዮ ኢትዮጵያ ውስጥ ነው፤ ነፍሴን ያወቅሁት፡፡ ወደ መጨረሻ ከዚያ ስወጣ የራዲዮ የቴሌቪዥን ምክትል ሥራ አስኪያጅ ነበርኩ፤ ለአዲስ ሪፖርተር እንግሊዝኛ መጽሔት እሠራ ነበር ግጥም እፃፅፍ ነበር፡፡
እውነቱን ለመናገር እኔ ገጣሚ ነኝ ብዬ አስቤ አላውቅም ነበር፡፡ እንዲሁ በየቦታው እየተጻፈ (አሁንም እንዲሁ ነው) የጠፋው ጠፍቶ የተገኘውን ባለቤት ስብሰባ ካስቀመጣቸው ውስጥ ‹‹ልጅነት›› ወጣች፡፡ የቀሩትን እዚሁ ትቻቸው ሄድኩኝ፡፡ እንደ ሦስት ጅምር ተውኔቶች፣ የአጫጭር ልቦለድ ስብስቦችና ግጥሞች እዚሁ ቀረሁ፡፡ ዩኒቨርሲቲ ውስጥ ጽሑፍ አስተምር ስነበር ለብዙ ጊዜ አልጽፍም ነበር፡፡ ለእኔ ሁለቱ አንድ ላይ አልሄደም፤ አስቸገረ፡፡
የማስተምረው Critical Thinking እና Creative Writing አንድ ላይ በማንኛውም አቅጣጫ ነው፡፡ Wrting for the sciences writng for literature writing for the fin arts writing for the social sciences አስተምር ነበር፡፡ ለማስተማር ኳሊፊኬሽን ኖሮኝ አያውቅም፡፡ ሳመለክት እንዳጋጣሚ እቀጠራለሁ ከዚያ ከተማሪዎቹ ጋር እየተማርኩ ነው የማስተምረው፡፡ የዛሬ አምስት ነው ስድስት ዓመት ገደማ ከዩኒቨርሲቲ ወጣሁ፡፡ ምክንያቱም የተማሪዎቼን ጽሑፍ ማረም ስለሰለቸኝ ነበር፡፡ ከዚያ training and consulting in communication ጀመርኩኝ፡፡ አሁንም የምሠራው ይህንኑ ነው፡፡ ከየትኛውም ተቋም ጋር ግንኙነት የለኝም፡፡ የማስተምረው በአንድ ቦታ ሳይሆን እየተዘዋወርኩ ነው፡፡ ተማሪዎቼን የማሰባስበው በአፍ ማስታወቂያና እርስ በርሱ እየተስማማ ከሚመጣው ነው፡፡
ያለኝ የባችለር ዲግሪ ነው የመጀመሪያ ዲግሪ ብቻ ነገር ግን የድህረ ምረቃ ተማሪዎችንም አስተምር ነበር፡፡ መጀመሪያ በዩኒቨርሲቲው ፕብሊክ ሄልዝ ኮሌጅ ውስጥ ከዚያ ደግሞ ገሽታልት ኢንስቲትዩት (የሳይኮሎጂ) ውስጥ በሳይኮሎጂ ለፒኤችዲ የሚሠሩትንም፣ ሶሻል ወርከሮችንም፣ ሳይካትሪስቶችንም አስተምር ነበር፡፡ አሁንም እንደዚህ ያሉ የግል ተሪማዎች አሉኝ፡፡
የባችለር ዲግሪዬን አዲስ አበባ ሳልጨርሰው ነው የሄድኩት፡፡ አሜሪካ ሄጄ የጨረስኩት Oriental Philosophy and American literature ነው፡፡ እዚህ ዩኒቨርሲቲ ሳልጨርሰው ሳይሆን ዲግሬዬን ሳላገኝ የወጣሁት Literature and western philosophy ነበረ፡፡ የምዕራባውያን ፍልስፍናን ክፍል ውስጥ በመማር ሳይሆን በማንበብ ምናልባት ኮሌጅ ለማስተርስ ከሚሠሩት ጋር እኩል ሳላነብ የቀረሁ አይመስለኝ፡፡ ስላልተፈተንኩበት ሳለማር ልል አልችልም፡፡ እዚያ ብሄድ አዲስ ነገር ካጋጠመኝ ብዬ በአንድ ስምንት ወር ውስጥ ጨረስኳት፡፡
ከሦስት ወር በኋላ እዚያው ካሊፎርኒያ ዩኒቨርሲቲ መልሰው ለማስተማር ቀጠሩኝ፡፡ መጀመሪያ ስቀጠር ሳስተምረው የነበረ ኮርስ ‹‹ሥነ ጥበብና ቴክኖሎጂ›› የሚል የራስ ፈጠራ የሆነ ነበር፡፡ ቴክኖሎጂው እየተሻሻለ ሲሄድ ሥነ ጥበቡን ይለውጠዋል፡፡ ሥነ ጥበቡ ደግሞ እየተሻሻለ ሲሄድ ለቴክኖሎጂው አዲስ መንገድ ይከፍታል፡፡ እና በዓለም ታሪክ ውስጥ ሥነ ጥበብና ቴክኖሎጂ የት የት ቦታ ነው የተገናኙት የሚለውን ማስተማር ጀመርሁ፡፡
== የፈረንሳይ ሥነጽሑፍና እኔ[ለማስተካከል | ኮድ አርም] ==
የፈረንሳይን ሥነ ጽሑፍ አነብም አጠናም ነበር፡፡ የደረሱበትን አላውቅም እንጂ በፈረንሣይኛ የጻፍኳቸው፣ ታትመው የወጡም ግጥሞች ነበሩኝ፡፡ አሁን ፈረንሣይኛው እየጠፋ ሄዷል፡፡ የቀሩኝ አማርኛ፣ እንግሊዝኛ ኦሮምኛ ናቸው፡፡ በኦሮምኛ እስካሁን አልጻፍኩም፡፡
በኔ ላይ ተፅዕኖ ያሳደረብኝ የፈረንሳይ ሥነ ጽሑፍ ሳይሆን ፓሪስ መኖሬ ነው፡፡ ፓሪስ ስደርስ 20 ዓመቴ ነበር፡፡ ፓሪስ ነፃ ክፍት ከተማ ስለነበርና ልጅ ስለበርኩ ቁልፉን የከተማው ከንቲባ እንደሰጠኝ ነው ያየሁት፡፡ በኋላ ትልልቅ የሆኑ ጸሐፊዎች፣ የሙዚቃ ሰዎች ሠዓሊዎች ነበሩ፡፡ እንዲያውም ላንድ አቫን ጋርድ የፈረንሣይ ጋለሪ ማንም ሳይሾመኝ ሥዕል አውቃለሁ ብዬ ገብቼ አንድ አማካሪ ሆኜ ያኔ የመረጥኳቸው ሠዓሊዎች አሁን በዓለም የታወቁ አሉ፤ ኢትዮጵያውያን ማለቴ አይደለም፡፡ ዋናው ተፅዕኖ ከነሱ ጋር መዋል መቻሌ ነው፡፡ ከጥቁር አሜሪካዎች ጋርም በጣም በጣም ቅርብ ነበርኩኝ በተለይ ከጃዝ ሙዚቀኞች ጋር፡፡ አሁንም በብዛት የምሰማው ሙዚቃ የኢትዮጵያ፣ ጃዝና ክላሲካል ሙዚቃ ነው፡፡ ከፈረንሣይ ጸሐፊዎች ጋርም ያለ ዕድሜዬና ያለ ዕውቀቴ እኩል ገብቼ ዋልኩኝ፡፡ በማንበብ ሳይሆን አብሮ በመዋል እንዳባቶች ሆነው አሳድገውኛል፡፡ ከፈረንሣይ፣ ከእንግሊዝ ከአሜሪካን ጸሐፊዎች ውስጥ ሪቻርድ ሪይት ለትንሽ አመለጠኝ፡፡ ግን የእሱ ጓደኞች ከሚውሉበት ነበር የምውለው፡፡ እነ ቸስተር ሃየምስ፣ ጀምስ ቦልድዊንና ስማቸውን ከማላስታውሳቸው ጸሐፊዎች ጋር አብሮ መዋል እኔንም ጸሐፊ ያደረገኝ መስሎኝ ነበር፡፡ ያሳደጉኝ እነሱ እንጂ የፈረንሣይ ዩኒቨርሲቲ አይደለም፡፡ በተጨማሪም ፓሪስ ከተማ አለች ከኢትዮጵያውያን ጓደኞቼ ጋር እየዋልኩኝ ወደ ሙዚየም፣ ቤተ መጻሕፍት፣ ቲያትር ቤት፣ ኮንሰርት እሄድ ነበር፡፡ ገንዘብ ብዙ አልነበረበኝም፡፡ በተለይ መጨረሻው ላይ ምንም አልነበረኝም፡፡ ከትሬንታ ላይ ሌሊት ሌሊት አትክልት እያወረድኩ ነበረ የምኖረው፡፡ ግን አንድ ሳንቲም ኪሴ ሳይኖር እንደ ሚሊየነር ልጅ ነው ፓሪስን የኖርኩባት፡፡ ከአዲስ አበባ ቀጥላ የትውልድ ከተማዬ የምትመስለኝ ፓሪስ ነች፡፡
== የሥነ ጽሑፍ አቋም[ለማስተካከል | ኮድ አርም] ==
ከብዙ ወጣት ደራስያን ጋር ከዮሐንስ አድማሱ፣ ብርሃኑ ዘርይሁን ጋር የተለየ አቋም ነበረኝ፡፡ ከዮሐንስ ጋር ከሥነ ጽሑፍ ይልቅ የጓደኝነት ግንኙነት ነበረን፡፡ በጣም በጣም አደንቀው የነበረና አሁንም የማደንቀው የአማርኛ ባለቅኔ ብዬ የምገምተው ገብረክርስቶስ ደስታ ነው የተረሳ፡፡ የተረሳ ስል ግጥሞቹ ተሰብስበው በመጽሐፍ መልክ አልወጡም፡፡ ከአቶ መንግሥቱ ለማ ጋርም ጓደኞች ነን፡፡ አንዳንዶቹን ግጥሞቹን በጣም አደንቃቸው ነበር፡፡ እሱ እኔ ላይ ተፅዕኖ ሳይኖረው አይቀርም ብዬ እገምታለሁ፡፡ ምክንያቱም መጻፍ ሳልጀምር ነው የሱን ግጥም እሱ ሲያነብ መስማት የጀመርኩት፡፡ እንዲያውም ልጅነት ውስጥ ‹‹ቱሉዝ ገምቤላ›› የምትል አንድ ግጥም አለች፡፡ እሷ ያለጥርጥር የመንግሥቱ ተፅዕኖ አለባት፡፡
አንዳንድ ጸሐፊዎች ወይም ገጣሚዎች አካባቢያቸው ያለውን የሰው ሕይወት ሆነ፣ የማኅበራዊ ሆነ፣ የመሬት አቀማመጥ፣ ቅጠላ ቅጠሉን ይጽፋሉ፡፡ አንዳንድ ደግሞ ከሐሳብ ነው የሚጽፉት ግብ አላቸው፡፡ ወይ የማስተማር ወይ የመቀስቀስ (እንደ ፉከራ) ወይ ሕይወት ከበደኝ ብሎ እሮሮ የማሰማት ዓለማ አለው፡፡ ሌላው መንገድ የሰው ልጅ ውጪው ብቻ ሳይሆን ውስጡም ሕይወት አለውና የውስጡ ብዙ ጊዜ እውጪ አንፀባርቆ አይታይም፡፡ እኔን በተለይ የሚስበኝ ይኼ ነው፡፡ ነገር ግን ወስኜ ‹‹ጥበብ ለጥበብነቱ ሲባል›› ብዬ ተነስቼ አላውቅም፡፡ ልጅም ሆኜ ወደዚያ ይስበኝ ነበር፡፡ እንዳጋጣሚ በልጅነቴ የመጀመሪያዬን ግጥም 10 ሳንቲም ነበር ሸጥኳት፡፡ ጎረቤታችን የነበረች አንድ ወጣት ሴት ከአንድ ወጣት ጋር ፍቅር ይዟት 10 ሳንቲም ከፍላ እሷ ናት ግጥም ያጻፈችኝ፡፡ የግጥሙም አለመወደድ ይሁን ወይም የሷ የትም አልደረሰም፡፡ እና እሱ ተፅዕኖ አሳደረብኝ፣ ግብ ለማጣት አይለም፡፡ ግብ መጀመሪያ ላይ ወስኜ እንዲህ ይሁን ብዬ አልነበረም የምጽፈው፡፡ ውስጤ ያለውን እንደመጣም ነበር የምጽፈው፡፡
አሁን ደግሞ ለኔ እንደሚመስለኝ ዛሬ የምጽፈው ግጥም ሳየው ግጥሙን አንብቤ የሚለው ሁሉ ዛሬ ካወቅሁት ባይታተም ግዴለኝም፡፡ አሜሪካ እንድ አሥራ ሦስት ግጥሞች አንድ የግጥም መድበል ውስጥ ወጥተዋል፡፡ እንግሊዝ አገርም አንድ ሁለት ወጥተዋል፡፡ ካናዳም ወጥተዋል፡፡ እና እንዳጋጣሚ ወዳጅ አግኝቷቸው ፎቶ ኮፒ ልኮልኝ ሳያቸው ያኔ ምን እንደሆኑ አላውቃቸውም ነበር፡፡ አሁን ነው የምረዳቸው፡፡ አንብቤው ግጥሙ በሙሉ ለራሴ ግልጽ ሆኖ ከታየኝ የትናንትናውን፣ ያለፈውን እንደማወራ መስሎ ስለሚሰማኝ አላስቀምጣቸውም፡፡ ግጥም እንደዚህ መጻፍ ጥሩ አይደለም ማለቴ አይደለም፡፡ እያንዳንዱ አናፂ ሆነ ጸሐፊ የየራሱ ባህርይ ስላለው የኔ ባህርይ ወደ ውጭው አይደለም ማለቴ ነው፡፡ ግብ በሚመለከት ግን እኔ ባልወስነውም ያገኛል፡፡
== ጓደኛሞች[ለማስተካከል | ኮድ አርም] ==
[http://www.henockyared.com/2017/11/ ከስብሐት ገብረእግዚአብሔርና ከተስፋዬ ገሰሰ ጋር አብሮ አደጎች ነበርን፤ ዩኒቨርሲቲ ኮሌጅ፡፡ ውጭ ሁላችንም የራስ የራሳችን ጓደኞች ነበርን፡፡ ሲመሽ ሁላችንም አንድ ሰፈር ነበር የምንሄደው ውቤ በረሃ፡፡ አንዳንዴ አብረን እንሄዳለን እንጂ የውቤ በረሃ ጓደኞቼ እነስብሐት አልነበሩም፡፡ ሦስታችን ስንገናኝ ሥነ ጽሑፍ በብዛት እናነብ ነበር፡፡ ስብሐት ያን ጊዜም ቢሆን ግጥም አልነበረም የሚጽፈው፣ አጫጭር ልቦለዶች ነው፡፡ ተስፋዬ ግጥምም ይሞካክር ነበር፡፡ እኔ ወደ ግጥም ነበር የማደላው፡፡]
[http://www.henockyared.com/2017/11/ ስብሐት መጀመሪያ ጽፎ አስደንቆኝ ያየሁት ኤክስ አን ፕሮቫንስ ሆኖ የጻፈውን ነው፡፡ እኔ ፓሪስ ነበርኩ፡፡ ላየው ስለፈለኩ መንገድ ላይ መኪና እየለመንኩ ደረስኩ፡፡ ይች ትኩሳት ተብላ የወጣችው ያኔ ስትጻፍ ነበረች አጀማመሯን አየሁት፡፡ ከዚያ ደግሞ እዚህ መጥቼ በእጅ ተገልብጠው ቀበና በላይ እንግሊዝ ተማሪ ቤት በታች ሲኖር አስነበበኝ፡፡ የኔንም አብረን እናነብ ነበር፡፡ በኋላ ደግሞ እህቴን አገባ፤ ሃና ይልማን፡፡ ከመንገድ ወዲህና ከመንገድ ወዲያ ስለምንኖር ሁልጊዜ ማታ ማታ እንገናኝ ነበር፡፡ ስብሐትና ተስፋዬ በወንድምነትም በጓደኝነትም እንደ ወንድሞቼ የሚቀርቡኝ ናቸው፡፡]
[http://www.henockyared.com/2017/11/ ከነገብረክርስቶስ ደስታ፣ መንግሥቱ ለማ፣ ዳኛቸው ወርቁ፣ ዮሐንስ አድማሱ ጋር ያገናኘን ሥነ ጽሑፍ ነው፡፡ ከዚያ ተነስቶ ነው ጓደኞች የሆነው፡፡ ከዮሐንስ ጋር ትንሽ እንዳንቀራረብ ያደረገን የሥነ ሐሳብ መለያየት ሳይሆን ሐረር ሊያስተምር መሄዱ ነው፤ የምንገናኘው ሲመጣ ነበር፡፡ የሚገርመኝ ነገር እኔ የሱን ግጥም ሳነብ በሐሳብ ተለያየን ብዬ አልነበረም የማስበው፤ ‹‹ይኼ ዮሐንስ አድማሱ ነው›› ነው የምለው እሱም አንስቶት በዚህ ስንከራከር አላውቅም፡፡ ሲያነብ ግን ይኼ ሰሎሞን ነው ይላል፡፡ ሳናነብበት መለያየታችንን ተቀብለን የምንናበብ ይመስለኛል፡፡]
[http://www.henockyared.com/2017/11/ ገብረክርስቶስ ዊንጌት አብረን ስንማር እሱ ሥዕል ነበር የሚሠራው፤ ጀርመን አገር ሲማርም ሄጄ ጎብኜቸዋለሁ፤ ከእስክንድር ጋር፡፡ መጀመሪያ ግጥም ያነበበልኝ እዚያ ነው፤ ኮለን አጠገብ ይኖር ነበር፡፡ ምንም እንኳ ሥዕሎቹ ቆንጆ ቢሆኑም የሚያስደንቁኝ የአማርኛ ግጥሞቹ ነበሩ፡፡ ከዚያ መጥተን እዚህ ቀጠልን፡፡]
[http://www.henockyared.com/2017/11/ ያን ጊዜ ፕሮፌሰር መስፍን ወልደማርያምም ይጻጽፍ ነበር፤ አሁን ትቶ እንደሆነ አላውቅም፡፡ እሱም አንዱ ባለጠበል ነበር፡፡ ዳኛቸው አይመጣም፡፡ ተጎትቶ ካልሆነ ከሰው አይቀርብም ነበር፡፡ ከኔ ጋር ግን ውጭም ወዳጆች ነበርን፡፡]
[http://www.henockyared.com/2017/11/ ‹‹ልጅነት›› ታትማ ስትወጣ በመጠኑ ቁጣ ወረደባት፡፡ የኢትዮጵያን የግጥም አወራረድ አበላሽ፤ ከፈረንጅ ያመጣው ነው፤ አንዳንዶቹ ደግሞ ሱሪያሊስቶቹን ገልብጦ ነው ምናምን ይባል ነበር፡፡ የማስታውሰው የምስጋና ጽሑፍ ያገኙሁት ከዳኛቸው ወርቁ ብቻ ነው፡፡ የደረሰኝ የምስጋና ጽሑፍ የቄስ ጽሕፈት ይመስል ነበርና የሱ መሆኑን ያወቅሁት በኋላ ስንቀራረብ ነው፤ አልፈረመባትም ነበር፡፡ እንደ አጋጣሚ ደግሞ እኔ ‹‹አደፍርስ››ን አግኝቼ ሳነብ ‹‹ማነው ልጅነትን የጻፈው?›› ብሎ ሲፈልግ ነው የተገናኘነው፡፡ በጣም በጣም ኢትዮጵያ ውስጥ ብቻ ሳይሆን የትም ቦታ ከማደንቃቸው ጸሐፊዎች ዳኛቸው አንዱ ነው፡፡ በሁሉም ሳይሆን በአደፍርስና በ The Thirteenth Sun:: በአጠቃላይ ግን አንድ ጸሐፊ አንደ ደህና ነገር ከጻፈ በኋላ ሕይወቱ ካልተለወጠ ድግግሞሽ ነው የሚጽፈው፡፡]
[http://www.henockyared.com/2017/11/ እነ ዳኛቸው ለአማርኛ ሥነ ጽሑፍ ያደረጉት አስተዋፅኦ ከሁሉ የበለጠ ስታይል (አማርኛ ምን እንደምለው አላውቅም) ይመስለኛል፡፡ ይኸውም የስብሐትን የአማርኛ አጻጻፍ የትም ባየውና ባይፈርምበትም የስብሐት መሆኑን አውቃለሁ፡፡ መጀመሪያ መቅለሏ፣ የአረፍተ ነገሩ ማጠር፣ ቁጭ ብለህ የምትነጋገር ነው የሚመስልህ፡፡ አማርኛ አሁንም ብሶበታል፤ ገመድ ሆኗል፡፡ የዳኛቸው ደግሞ የስብሐት ተቃራኒ የሆነ ነው፡፡ ግን ገመድ አለበትም፡፡ የመንግሥቱ ለማ ሌላው ቢቀር ‹‹ማን ያውቃል›› የምትል ግጥም አለች፡፡]
[http://www.henockyared.com/2017/11/ የመስቀል ወፍና የአደይ አበባ]
[http://www.henockyared.com/2017/11/ ቀጠሮ እንዳላቸው መስከረም ሲጠባ]
[http://www.henockyared.com/2017/11/ ማን ያውቃል?]
[http://www.henockyared.com/2017/11/ የምትል፡፡]
አንድ ጸሐፊ ሁልጊዜ ተነባ የምትታወስና የሰውን መንፈስ ፍላጎት የምትቀሰቅስ ከጻፈ ዕድለኛ ነው ብዬ አስባለሁ፡፡ እና የመንግሥቱ ለማ ይኼ ግጥም አለ፤ ሌሎችም አሉት፡፡ ትያትሮችም አሉ፡፡ መንግሥቱ ለማ ፌዘኛና ተሰጥኦ ነበረው፡፡ ሌላ እንደሱ ተሰጥኦ የነበረውም አቶ ነጋሽ ገብረማርያም ነው፤ አሁንም ይጽፍ እንደሆነ አላውቅም፡፡ በጣም ለማሳቅ ስጦታ ያለው፡፡
እስክንድር አሁን በቅርብ ‹‹Ethiopian Birr›› በሚል መጽሔት አንድ ረዘም ያለ ድርሰት ስለሱ በእንግሊዝኛ ጽፌ ነበር፡፡ ያው እዚያ ያልኩትን ነው የምደግመው፡፡ እስክንድር በኢትዮጵያ ሥነ ሥዕል ውስጥ የተለየ ቦታ ያለው ይመስለኛል፡፡ የተለየ ቦታ ያለው ስል ከሌሎቹ ሁሉ ይልቃል ለማለት ሳይሆን ጨክኖ መንገድ ክፍቷል ብዬ ነው የምገምተው፡፡ መንገድ ሲከፍት ደግሞ ፓሪስና ሎንደን አሥር ዓመት ከተማረ በኋላ (እውነቱን ለመናገር አልተማረም ከሠዓሊዎች ጋር በመዋል፤ ሙዚየሙም ውስጥ ጊዜ ከማሳለፍ፣ ከማጠንጠን ተነስቶ) ከፈረንጆቹ ተፈናቅሎ ወደ አፍሪካ ትራዲሽን በጠቅላላው፣ በተለይ ደግሞ የምዕራብ አፍሪካ ቅርፆች ተፅዕኖ አሳደሩበት፡፡ የነ ኤምስጋርቱቶላ ጽሑፍ ተፅዕኖ አሳደረበት፡፡ ከዚያ ተላቆ ወደ ኢትዮጵያ ተመለሰ፡፡ ወደ ኢትዮጵያ እ.ኤ.አ. በ1966 እንደገና መንገድ ለመለወጥ በጣም ዝግጁ ሆኖ መጣ፡፡ መጥቶ የአክሱምን፣ የጎንደርን፣ የላሊበላን፣ የወላይታ ቅርፃ ቅርፆችን፣ ኦሮሞ መቃብር ላይ የሚቆሙትን፣ ሐረር ዋሻ ውስጥ ያሉትን አየና አንድ ጊዜ ጭንቅላጹን በረገደው፡፡ ተመልሶ ያንን ሊሠራ ሲችል ተላቀቀና ወደዚህ ዞረ፡፡ አሁን የኢትዮጵያን ሥዕሎች ዞሬ አላሁም እንጂ ለብዙ ጊዜ ተፅዕኖው ይታይ ነበር፡፡ አንዳንዶቹ ሰንፈው ነው፡፡ ባትሰንፍም የአንዳንድ ሰው ሥዕል አንድ ጊዜ ካየኸው አይለቅህም፡፡ የእስክንድር ሥዕሎች ሲታዩ አዲስ ነገር ይመስላሉ፤ ደግመህ ስታየው አብረኸው ያደግኸው ይመስላል፡፡ የኢትዮጵያን ሥዕሎች ጥንት የነበሩት ጎንደር ደብረብረሃን ሥላሴ ያሉት ሥዕሎች የሚያስደንቁ ናቸው፡፡ ከዚያ ወዲህ ጨክኖ ዓይኑን ወደዚህ ዞር ያደረገና ታይቶት የሠራ ነው፡፡ በቅርብ ካሉት ውስጥ በጣም የማደንቀው ሠዓሊ እሱ ነው፡፡ ይልቃል አይደለም አደንቀዋለሁ ነው የምለው፡፡<ref>https://nuriyad.wordpress.com/2018/05/03/%e1%88%b0%e1%88%88%e1%88%9e%e1%8a%95-%e1%8b%b0%e1%88%ac%e1%88%b3/</ref>
46qujgym6xdi4cqarc66zhc8ahdlfz4